am_amo_text_ulb/09/13.txt

2 lines
286 B
Plaintext

\v 13 እነሆ፥ አራሹ አጫጁ ላይ፥ወይን ጠማቂው ዘሪው ላይ የሚደርስበት ጊዜ ይመጣል፥ ይላል እግዚአብሔር። ተራሮቹ ጣፋጩን ወይን ጠጅ ያን
ጠባጥባሉ፥ኮረብቶችም ሁሉ ይፈስባቸዋል።