\v 13 እነሆ፥ አራሹ አጫጁ ላይ፥ወይን ጠማቂው ዘሪው ላይ የሚደርስበት ጊዜ ይመጣል፥ ይላል እግዚአብሔር። ተራሮቹ ጣፋጩን ወይን ጠጅ ያን
ጠባጥባሉ፥ኮረብቶችም ሁሉ ይፈስባቸዋል።