am_amo_text_ulb/09/07.txt

3 lines
554 B
Plaintext

\v 7 \v 8 የእስራኤል ልጆች ሆይ፥እናንተ ለእኔ እንደ ኢትዮጵያ ልጆች አይደላችሁምን? ይላል እግዚአብሔር። እስራኤልን ከግብጽ፥ፍልስጤማ
ያንን ከከፍቶር፥ሶርያውያንንም ከቂር አላወጣሁምን? እነሆ፥የጌታ እግዚአብሔር ዓይኖች በኃጢአተኛ መንግሥት ላይ ናቸው፥ከምድርም ገጽ አጠ
ፋዋለሁ፣የያቆብን ቤት ግን ፈጽሜ አላጠፋም፤ይላል እግዚአብሔር።»