am_amo_text_ulb/09/05.txt

2 lines
574 B
Plaintext

\v 5 \v 6 ጌታ፥የሠራዊቱ እግዚአብሔር ምድርን ይዳስሳል፥እርስዋም ትቀልጣለች፥ በእርስዋም የሚኖሩ ሁሉ ያለቅሳሁሉ፤ሁለመናዋ እንደ ወን
ዝ ወደ ላይ ይወረወራል፥እንደ ግብጽም ወንዝ ተመልሶ ይሰምጣል። አዳራሹን በሰማይ የሠራ፥ግምጃ ቤቱን በምድር የመሠረተ እርሱ ነው።የባሕርን ዉኆች ይጠራቸዋል፥በምድርም ፊት ላይ ያፈስሳቸዋል፥ስሙም እግዚአብሔር ነው።