am_amo_text_ulb/09/03.txt

3 lines
508 B
Plaintext

\v 3 \v 4 በቀርሜሎስ ራስ ላይ ቢሸሸጉም፥በርብሬ ከዚያ እወስዳቸዋለሁ። በባሕሩ ሥር ከዓይኔ ቢደበቁም፥በዚያ እባቡን አዝዛለሁ፥እርሱም ይነድ
ፋቸዋል።በጠላቶቻቸው ፊት እየተነዱ ወደ ምርኮ ይጋዛሉ፤በዚያም ሰይፍን አዝዛለሁ፥እርሱም ይገድላቸዋል። ዓይኔን ለክፉ በእነርሱ ላይ አደርጋለ
ሁ፥ለመልካምም አይደለም።»