am_amo_text_ulb/08/11.txt

3 lines
542 B
Plaintext

\v 11 \v 12 ተመልከቱ፥ቀኖቹ እየቀረቡ ናቸው»፥የእግዚአብሔር አዋጅ እንዲህ ይላል፥«ረሓብን በምድር ላይ እሰድዳለሁ፥እርሱም የእግዚአብ
ሔርን ቃል የመስማት ረሓብ እንጂ እንጀራን የመራብ ወይም ውኃን የመጠማት አይደለም። የእግዚአብሔርን ቃል ፍለጋ ከባሕር ወደ ባሕር ይንከ
ራተታሉ፥ከሰሜን ወደ ምሥራቅ ይሮጣሉ፤ነገር ግን አያገኙትም።