\v 7 \v 8 እግዚአብሔር በያዕቆብ ክብር እንዲህ ሲል ምሎአል፦«በእርግጥ የትኛውንም ሥራቸውን ፈጽሞ አልረሳም።» በዚህ ነገር፥ ምድር አትና
ወጥምን፥በውስጧም የሚኖሩ ሁሉ አያለቅሱምን? ሁለመናዋ እንደ አባይ ወንዝ ይነሣል፥እንደ ግብጽ ወንዝም ወደ ላይ ይወረወራል፥ተመልሶም ይ
ወርዳል።