am_amo_text_ulb/07/14.txt

2 lines
401 B
Plaintext

\v 14 \v 15 ከዚያም አሞጽ አሜስያስን እንዲህ አለው፦«እኔ ነቢይ ወይም የነቢይ ልጅ አይደለሁም። እኔ እረኛና የዋርካ ዛፎች ጠባቂ ነኝ። ነገር ግ
ን እግዚአብሔር የበግ መንጋ ከመጠበቅ ወሰደኝና እንዲህ አለኝ፦'ሂድ፥ለሕዝቤ ለእስራኤል ትንቢት ተናገር።'