am_amo_text_ulb/07/10.txt

3 lines
507 B
Plaintext

\v 10 \v 11 ከዚያም የቤቴል ካህን አሜስያስ ወደ እስራኤል ንጉሥ ወደ ኢዮርብዓም እንዲህ ሲል መልእክት ላከ፦« አሞጽ በእስራኤል ቤት መካ
ከል በአንተ ላይ እያሤረ ነው። ምድሪቱም ቃሎቹን ልትሸከም አትችልም። አሞጽ እንዲህ ሲል ተናግሮአል፦'ኢዮርብዓም በሰይፍ ይሞታል፥እስራ
ኤልም በእርግጥ ከምድሩ ተማርኮ ይሄዳል'።»