am_amo_text_ulb/07/09.txt

1 line
184 B
Plaintext

\v 9 የይስሐቅ ከፍታ ቦታዎች ይጠፋሉ፥የእስራኤል መቅደሶች ይፈርሳሉ፥በኢዮርብዓምም ቤት ላይ በሰይፍ እነሳለሁ።»