am_amo_text_ulb/06/12.txt

2 lines
419 B
Plaintext

\v 12 ፈረሶች በጭንጫ ላይ ይሮጣሉን? ሰውስ በዚያ ላይ በበሬዎች ያርሳልን? እናንተ ግን ፍትሕን ወደ መርዝነት፥የጽድቅንም ፍሬ ወደ መ
ራርነት ለውጣችኋል። \v 13 እናንተ ሎዶባርን በማሸነፋችሁ ደስ ያላችሁ፥«ቃርናይምን በራሳችን ብርታት አልወሰድንምን?» የምትሉ፤