\v 16 ሰለዚህ ጌታ የሠራዊት አምላክ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦«በአደባባዮቹ ሁሉ ዋይታ ይሆናል፥በየመንገዶቹ ወዮ! ወዮ! ይላሉ። ገበ
ሬዎችን ለለቅሶ፥አልቃሾችንም ለዋይታ ይጠራሉ። \v 17 እኔ በመካከልህ አልፋለሁና፥በወይን ተክል ቦታዎች ሁሉ ዋይታ ይሆናል» ይላል እግዚአብሔር።