am_amo_text_ulb/05/16.txt

2 lines
451 B
Plaintext

\v 16 ሰለዚህ ጌታ የሠራዊት አምላክ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦«በአደባባዮቹ ሁሉ ዋይታ ይሆናል፥በየመንገዶቹ ወዮ! ወዮ! ይላሉ። ገበ
ሬዎችን ለለቅሶ፥አልቃሾችንም ለዋይታ ይጠራሉ። \v 17 እኔ በመካከልህ አልፋለሁና፥በወይን ተክል ቦታዎች ሁሉ ዋይታ ይሆናል» ይላል እግዚአብሔር።