\v 10 በከተማይቱ በር ላይ የሚያርማቸውን ማንንም ጠሉ፥እውነትን የሚናገረውን ማንንም ተጸየፉ። \v 11 ድኻውን ረግጣችኋልና፥የስንዴውን ም ድርሻ ከእርሱ ወስዳችኋልና፤ከተጠረበ ድንጋይ ቤቶችን ብትሠሩም አትኖሩባቸውም። ያማሩ የወይን ተክል ቦታዎች አሉአችሁ፥የወይን ጠጃቸውን ግን አትጠጡም።