\v 8 ሰባቱን ከዋክብትና ኦርዮንን የፈጠረ አምላክ፥ጨለማን ወደ ንጋት ይለውጣል፥ቀኑን በሌሊት ያጨልማል፥የባሕርንም ውኃ ጠርቶ በም
ድር ፊት ላይ ያፈሳቸዋል። ስሙ እግዚአብሔር ነው! \v 9 ምሽጉ እንዲፈርስ ድንገትኛ ጥፋትን ያመጣል።