\v 4 ከዚህ የተነሳ እግዚአብሔር ለእስራኤል ቤት እንዲህ ይላል፦«እኔን ፈልጉ፥በሕይወትም ኑሩ! \v 5 ጌልጌላ በእርግጥ ትማረካለችና፥በቴልም ታዝናለችና፤ቤቴልን አትፈልጉ፥ወደ ጌልጌላ አትግቡ፥ ወደ ቤርሳቤህም አትሂዱ።