am_amo_text_ulb/05/01.txt

2 lines
345 B
Plaintext

\c 5 \v 1 የእስራኤል ቤት ሆይ፥ይህን ቃል ይኽውም በእናንተ ላይ የማሰማውን የሐዘን እንጉርጉሮ ስሙ። \v 2 ድንግሊቱ እስራኤል ወደቀች፤ከእንግ
ህም ወዲያ አትነሳም፥በራሷ ምድር ላይ ተተወች፤የሚያነሳትም ማንም የለም።