From dd47baaacd1fdb5529b90d5a6de1abf24538cd10 Mon Sep 17 00:00:00 2001 From: burje_duro Date: Thu, 26 Apr 2018 10:45:21 +0300 Subject: [PATCH] Thu Apr 26 2018 10:45:21 GMT+0300 (E. Africa Standard Time) --- 06/09.txt | 5 ++--- 06/11.txt | 2 +- 06/12.txt | 3 +-- 06/14.txt | 3 +-- 07/01.txt | 3 +-- 07/04.txt | 4 ++-- 07/title.txt | 1 + manifest.json | 8 +++++++- 8 files changed, 16 insertions(+), 13 deletions(-) create mode 100644 07/title.txt diff --git a/06/09.txt b/06/09.txt index 285f82e..fb30c7e 100644 --- a/06/09.txt +++ b/06/09.txt @@ -1,3 +1,2 @@ -\v 9 እንዲህም ይሆናል፤ በአንድ ቤት አሥር ሰዎች ቢቀሩ ሁሉም ይሞታሉ። \v 10 የሰው ዘመድ አስከሬኖቹን ለመውሰድ በመጣ ጊዜ፤አስከሬኖ -ቹን ከቤት አውጥቶ የሚያቃጥላቸው ሰው፥በቤት ውስጥ ያለውን ሰው፦«ከአንተ ጋር ሌላ ሰው አለን?» ሲለው፤ ሰውዬውም፦«ማንም የለም» ብሎ - በመለሰለት ጊዜ፥እርሱም፦«ዝም በል፥የእግዚአብሔርን ስም መጥራት አይገባንምና» ይለዋል። \ No newline at end of file +\v 9 እንዲህም ይሆናል፤ በአንድ ቤት አሥር ሰዎች ቢቀሩ ሁሉም ይሞታሉ። \v 10 የሰው ዘመድ አስከሬኖቹን ለመውሰድ በመጣ ጊዜ፤ አስከሬኖቹን ከቤት አውጥቶ የሚያቃጥላቸው ሰው፥ በቤት ውስጥ ያለውን ሰው፦«ከአንተ ጋር ሌላ ሰው አለን?» ሲለው፤ ሰውዬውም፦ «ማንም የለም» ብሎ + በመለሰለት ጊዜ፥ እርሱም፦«ዝም በል፥ የእግዚአብሔርን ስም መጥራት አይገባንምና» ይለዋል። \ No newline at end of file diff --git a/06/11.txt b/06/11.txt index 906f6c1..79074b3 100644 --- a/06/11.txt +++ b/06/11.txt @@ -1 +1 @@ -\v 11 ተመልከቱ፥እግዚአብሔር ትዕዛዝ ይሰጣል፤ትልቁም ቤት ይሰባበራል፥ትንሹም ቤት ይደቅቃል። \ No newline at end of file +\v 11 ተመልከቱ፥ እግዚአብሔር ትዕዛዝ ይሰጣል፤ ትልቁም ቤት ይሰባበራል፥ ትንሹም ቤት ይደቅቃል። \ No newline at end of file diff --git a/06/12.txt b/06/12.txt index 54cefb7..0c14adf 100644 --- a/06/12.txt +++ b/06/12.txt @@ -1,2 +1 @@ -\v 12 ፈረሶች በጭንጫ ላይ ይሮጣሉን? ሰውስ በዚያ ላይ በበሬዎች ያርሳልን? እናንተ ግን ፍትሕን ወደ መርዝነት፥የጽድቅንም ፍሬ ወደ መ -ራርነት ለውጣችኋል። \v 13 እናንተ ሎዶባርን በማሸነፋችሁ ደስ ያላችሁ፥«ቃርናይምን በራሳችን ብርታት አልወሰድንምን?» የምትሉ፤ \ No newline at end of file +\v 12 ፈረሶች በጭንጫ ላይ ይሮጣሉን? ሰውስ በዚያ ላይ በበሬዎች ያርሳልን? እናንተ ግን ፍትሕን ወደ መርዝነት፥ የጽድቅንም ፍሬ ወደ መራርነት ለውጣችኋል። \v 13 እናንተ ሎዶባርን በማሸነፋችሁ ደስ ያላችሁ፥ «ቃርናይምን በራሳችን ብርታት አልወሰድንምን?» የምትሉ፤ \ No newline at end of file diff --git a/06/14.txt b/06/14.txt index a8a4fe1..4781e9d 100644 --- a/06/14.txt +++ b/06/14.txt @@ -1,2 +1 @@ -\v 14 «ነገር ግን፥የእስራኤል ቤት ሆይ አነሆ ሕዝብን አስነሣባችኋለሁ»፥ይህ የሠራዊት አምላክ የጌታ እግዚአብሔር አዋጅ ነው። «ከሐማት መግቢ -ያ አንስቶ እስከ ዓረባ ወንዝ ድረስ ያስጨንቋችኋል።» \ No newline at end of file +\v 14 «ነገር ግን፥ የእስራኤል ቤት ሆይ አነሆ ሕዝብን አስነሣባችኋለሁ»፥ ይህ የሠራዊት አምላክ የጌታ እግዚአብሔር አዋጅ ነው። «ከሐማት መግቢያ አንስቶ እስከ ዓረባ ወንዝ ድረስ ያስጨንቋችኋል።» \ No newline at end of file diff --git a/07/01.txt b/07/01.txt index c3cc8e1..46eebc9 100644 --- a/07/01.txt +++ b/07/01.txt @@ -1,2 +1 @@ -\c 7 \v 1 ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ አሳየኝ። እነሆ፥የጸደይ አዝመራ መብቀል በሚጀምርበት ጊዜ የአንበጣን መንጋ ፈጠረ፥ተመለከትሁም፥ከንጉሥ አ - ጨዳ በኋላ ዘግይቶ የበቀለ አዝመራ ነበር። \v 2 የምድሪቱን ሣር በልተው ከጨረሱ በኋላ፤«ጌታ እግዚአብሔር ሆይ እባክህ ይቅር በል፥ ያዕቆብ በዚህ ውስጥ እንዴት ይቆማል? እርሱ ታናሽ ነውና» አልሁ። \v 3 እግዚአብሔርም ስለዚህ ነገር ተጸጸተ፤«ይህ አይሆንም» አለ። \ No newline at end of file +\c 7 \v 1 ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ አሳየኝ። እነሆ፥የጸደይ አዝመራ መብቀል በሚጀምርበት ጊዜ የአንበጣን መንጋ ፈጠረ፥ ተመለከትሁም፥ ከንጉሥ አጨዳ በኋላ ዘግይቶ የበቀለ አዝመራ ነበር። \v 2 የምድሪቱን ሣር በልተው ከጨረሱ በኋላ፤ «ጌታ እግዚአብሔር ሆይ እባክህ ይቅር በል፥ ያዕቆብ በዚህ ውስጥ እንዴት ይቆማል? እርሱ ታናሽ ነውና» አልሁ። \v 3 እግዚአብሔርም ስለዚህ ነገር ተጸጸተ፤ «ይህ አይሆንም» አለ። \ No newline at end of file diff --git a/07/04.txt b/07/04.txt index 96ea999..a81a2be 100644 --- a/07/04.txt +++ b/07/04.txt @@ -1,2 +1,2 @@ -\v 4 \v 5 \v 6 ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ አሳየኝ፦እነሆ፥ጌታ እግዚአብሔር በእሳት ለመፍረድ ጠራ። እርሱም በምድር ውስጥ የሚገኘው ን ሰፊና ጥልቅ ውኃ አደረቀ፥ምድሪቱንም ደግሞ በላ። እኔ ግን፦«ጌታ እግዚአብሔር ሆይ እባክህ ተው፥ያዕቆብ በዚህ ውስጥ እንዴት ይቆማል? እርሱ ታናሽ - ነውና» አልሁ። እግዚአብሔርም ስለዚህ ነገር ተጸጸተ፤«ይህም ደግሞ አይሆንም» ይላል ጌታ እግዚአብሔር። \ No newline at end of file +\v 4 ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ አሳየኝ፦እነሆ፥ጌታ እግዚአብሔር በእሳት ለመፍረድ ጠራ። እርሱም በምድር ውስጥ የሚገኘው ን ሰፊና ጥልቅ ውኃ አደረቀ፥ምድሪቱንም ደግሞ በላ። \v 5 እኔ ግን፦«ጌታ እግዚአብሔር ሆይ እባክህ ተው፥ያዕቆብ በዚህ ውስጥ እንዴት ይቆማል? እርሱ ታናሽ + ነውና» አልሁ። \v 6 እግዚአብሔርም ስለዚህ ነገር ተጸጸተ፤«ይህም ደግሞ አይሆንም» ይላል ጌታ እግዚአብሔር። \ No newline at end of file diff --git a/07/title.txt b/07/title.txt new file mode 100644 index 0000000..7fcfdc5 --- /dev/null +++ b/07/title.txt @@ -0,0 +1 @@ +ምዕራፍ 7 \ No newline at end of file diff --git a/manifest.json b/manifest.json index f3dda90..8bb3228 100644 --- a/manifest.json +++ b/manifest.json @@ -93,6 +93,12 @@ "06-01", "06-03", "06-05", - "06-07" + "06-07", + "06-09", + "06-11", + "06-12", + "06-14", + "07-title", + "07-01" ] } \ No newline at end of file