Thu Apr 26 2018 10:39:15 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)

This commit is contained in:
burje_duro 2018-04-26 10:39:17 +03:00
parent d64dc0c93c
commit 39bd7cfddf
7 changed files with 13 additions and 10 deletions

View File

@ -1 +1 @@
\v 6 እግዚአብሔርን ፈልጉ፥በሕይወትም ኑሩ፤ይህ ካልሆነ በዮሴፍ ቤት ላይ እንደ እሳት ይነሳል።ይበላል፥በቤቴልም የሚያጠፋው ማንም የለም። \v 7 እነዚያ ሰዎች ፍትህን ወደ መራራ ነገር ለውጠዋልና፥ጽድቅንም ወደ ምድር ጥለዋልና።
\v 6 እግዚአብሔርን ፈልጉ፥በሕይወትም ኑሩ፤ይህ ካልሆነ በዮሴፍ ቤት ላይ እንደ እሳት ይነሳል። ይበላል፥ በቤቴልም የሚያጠፋው ማንም የለም። \v 7 እነዚያ ሰዎች ፍትህን ወደ መራራ ነገር ለውጠዋልና፥ ጽድቅንም ወደ ምድር ጥለዋልና።

View File

@ -1,2 +1 @@
\v 8 ሰባቱን ከዋክብትና ኦርዮንን የፈጠረ አምላክ፥ጨለማን ወደ ንጋት ይለውጣል፥ቀኑን በሌሊት ያጨልማል፥የባሕርንም ውኃ ጠርቶ በም
ድር ፊት ላይ ያፈሳቸዋል። ስሙ እግዚአብሔር ነው! \v 9 ምሽጉ እንዲፈርስ ድንገትኛ ጥፋትን ያመጣል።
\v 8 ሰባቱን ከዋክብትና ኦርዮንን የፈጠረ አምላክ፥ ጨለማን ወደ ንጋት ይለውጣል፥ ቀኑን በሌሊት ያጨልማል፥ የባሕርንም ውኃ ጠርቶ በምድር ፊት ላይ ያፈሳቸዋል። ስሙ እግዚአብሔር ነው! \v 9 ምሽጉ እንዲፈርስ ድንገትኛ ጥፋትን ያመጣል።

View File

@ -1 +1 @@
\v 10 በከተማይቱ በር ላይ የሚያርማቸውን ማንንም ጠሉ፥እውነትን የሚናገረውን ማንንም ተጸየፉ። \v 11 ድኻውን ረግጣችኋልና፥የስንዴውን ም ድርሻ ከእርሱ ወስዳችኋልና፤ከተጠረበ ድንጋይ ቤቶችን ብትሠሩም አትኖሩባቸውም። ያማሩ የወይን ተክል ቦታዎች አሉአችሁ፥የወይን ጠጃቸውን ግን አትጠጡም።
\v 10 በከተማይቱ በር ላይ የሚያርማቸውን ማንንም ጠሉ፥ እውነትን የሚናገረውን ማንንም ተጸየፉ። \v 11 ድኻውን ረግጣችኋልና፥ የስንዴውን ም ድርሻ ከእርሱ ወስዳችኋልና፤ ከተጠረበ ድንጋይ ቤቶችን ብትሠሩም አትኖሩባቸውም። ያማሩ የወይን ተክል ቦታዎች አሉአችሁ፥ የወይን ጠጃቸውን ግን አትጠጡም።

View File

@ -1,2 +1 @@
\v 12 እናንተ ጻድቁን የምታጥቁ፥ጉቦ የምትቀበሉ፥በከተማይቱም በር ችግረኛውን የምትገለብጡ፤በደላችሁ እንዴት ብዙ እንደሆን፥ኃጢአ
ታችሁም እንዴት ታላቅ እንደሆን እኔ አውቃለሁ። \v 13 ጊዜው ክፉ ነውና፥አስተዋይ የሆነ ማንም በእንደዚህ ዓይነቱ ጊዜ ዝም ይላል።
\v 12 እናንተ ጻድቁን የምታጥቁ፥ ጉቦ የምትቀበሉ፥ በከተማይቱም በር ችግረኛውን የምትገለብጡ፤ በደላችሁ እንዴት ብዙ እንደሆን፥ ኃጢአታችሁም እንዴት ታላቅ እንደሆን እኔ አውቃለሁ። \v 13 ጊዜው ክፉ ነውና፥ አስተዋይ የሆነ ማንም በእንደዚህ ዓይነቱ ጊዜ ዝም ይላል።

View File

@ -1 +1 @@
\v 14 በሕይወት ትኖሩ ዘንድ መልካሙን ፈልጉ፥ክፉውንም አይደለም። እርሱም እንደተናገራችሁት ነውና፥የሠራዊት አምላክ እግዚአብሔር በእርግጥ ከእናንተ ጋር ይሆናል። \v 15 ክፉውን ጥሉ፥መልካሙንም ውደዱ፥በከተማይቱም በር ፍትሕን አጽኑ፤ምናልባት የሠራዊት አምላክ እግዚአብሔር ለዮሴፍ ቅሬታ ይራራ ይሆናል።
\v 14 በሕይወት ትኖሩ ዘንድ መልካሙን ፈልጉ፥ ክፉውንም አይደለም። እርሱም እንደተናገራችሁት ነውና፥ የሠራዊት አምላክ እግዚአብሔር በእርግጥ ከእናንተ ጋር ይሆናል። \v 15 ክፉውን ጥሉ፥ መልካሙንም ውደዱ፥ በከተማይቱም በር ፍትሕን አጽኑ፤ ምናልባት የሠራዊት አምላክ እግዚአብሔር ለዮሴፍ ቅሬታ ይራራ ይሆናል።

View File

@ -1,2 +1 @@
\v 16 ሰለዚህ ጌታ የሠራዊት አምላክ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦«በአደባባዮቹ ሁሉ ዋይታ ይሆናል፥በየመንገዶቹ ወዮ! ወዮ! ይላሉ። ገበ
ሬዎችን ለለቅሶ፥አልቃሾችንም ለዋይታ ይጠራሉ። \v 17 እኔ በመካከልህ አልፋለሁና፥በወይን ተክል ቦታዎች ሁሉ ዋይታ ይሆናል» ይላል እግዚአብሔር።
\v 16 ሰለዚህ ጌታ የሠራዊት አምላክ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦«በአደባባዮቹ ሁሉ ዋይታ ይሆናል፥በየመንገዶቹ ወዮ! ወዮ! ይላሉ። ገበሬዎችን ለለቅሶ፥ አልቃሾችንም ለዋይታ ይጠራሉ። \v 17 እኔ በመካከልህ አልፋለሁና፥በወይን ተክል ቦታዎች ሁሉ ዋይታ ይሆናል» ይላል እግዚአብሔር።

View File

@ -76,6 +76,12 @@
"04-12",
"05-title",
"05-01",
"05-03"
"05-03",
"05-04",
"05-06",
"05-08",
"05-10",
"05-12",
"05-14"
]
}