From 1852bfa0cc4464d24bbbe142072ad27e83f9e962 Mon Sep 17 00:00:00 2001 From: burje_duro Date: Thu, 26 Apr 2018 10:32:44 +0300 Subject: [PATCH] Thu Apr 26 2018 10:32:42 GMT+0300 (E. Africa Standard Time) --- 01/06.txt | 2 +- 01/08.txt | 3 +-- 01/11.txt | 2 +- 01/13.txt | 2 +- 01/14.txt | 2 +- 02/01.txt | 2 +- 02/02.txt | 2 +- 02/04.txt | 3 +-- 02/06.txt | 2 +- 02/07.txt | 3 +-- 02/title.txt | 1 + manifest.json | 12 +++++++++++- 12 files changed, 22 insertions(+), 14 deletions(-) create mode 100644 02/title.txt diff --git a/01/06.txt b/01/06.txt index 31f9f5b..ebbcfa0 100644 --- a/01/06.txt +++ b/01/06.txt @@ -1 +1 @@ -\v 6 እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦«ለዔዶም አሳልፈው ሊሰጧቸው ሕዝቡን ሁሉ ማርከው ወስደዋልና፤ስለ ጋዛ ሦሥት ኃጢአቶች፥ይልቁን ም ስለ አራቱ ፥ ቅጣቴን አልመልስም። \v 7 በጋዛ ቅጥሮች ላይ እሳት እልካልሁ፥ምሽጎቹዋንም ይበላል። \ No newline at end of file +\v 6 እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦«ለዔዶም አሳልፈው ሊሰጧቸው ሕዝቡን ሁሉ ማርከው ወስደዋልና፤ ስለ ጋዛ ሦሥት ኃጢአቶች፥ ይልቁን ም ስለ አራቱ ፥ ቅጣቴን አልመልስም። \v 7 በጋዛ ቅጥሮች ላይ እሳት እልካልሁ፥ምሽጎቹዋንም ይበላል። \ No newline at end of file diff --git a/01/08.txt b/01/08.txt index 06fc29c..829ae17 100644 --- a/01/08.txt +++ b/01/08.txt @@ -1,2 +1 @@ -\v 8 በአሽዶድ የሚኖረውንና በአስቀሎና በትረ መንግሥት የያዘውን ሰው አጠፋለሁ። እጄን በአቃሮን ላይ እመልሳለሁ፥የቀሩት ፍልስጤማውያን -ም ይጠፋሉ»ይላል እግዚአብሔር። \ No newline at end of file +\v 8 በአሽዶድ የሚኖረውንና በአስቀሎና በትረ መንግሥት የያዘውን ሰው አጠፋለሁ። እጄን በአቃሮን ላይ እመልሳለሁ፥ የቀሩት ፍልስጤማውያንም ይጠፋሉ»ይላል እግዚአብሔር። \ No newline at end of file diff --git a/01/11.txt b/01/11.txt index 7583b23..eef33fd 100644 --- a/01/11.txt +++ b/01/11.txt @@ -1 +1 @@ -\v 11 \v 12 እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦« ወንድሙን በሰይፍ አሳድዶታልና፥ርኅራኄንም ሁሉ ጥሎአልና፥ቁጣው ሳያቋርጥ ነዶአልና፥ ቁጣው ለዘላለም ነውና፤በቴማን ላይ እሳት እልካለሁ፥የባሶራንም አብያተ መንግሥት አጠፋለሁ።» \ No newline at end of file +\v 11 እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ «ወንድሙን በሰይፍ አሳድዶታልና፥ ርኅራኄንም ሁሉ ጥሎአልና፥ ቁጣው ሳያቋርጥ ነዶአልና፥ ቁጣው ለዘላለም ነውና፤ \v 12 በቴማን ላይ እሳት እልካለሁ፥ የባሶራንም አብያተ መንግሥት አጠፋለሁ።» \ No newline at end of file diff --git a/01/13.txt b/01/13.txt index df2b578..713e0fe 100644 --- a/01/13.txt +++ b/01/13.txt @@ -1 +1 @@ -\v 13 እግዚእብሔር እንዲህ ይላል፦«ድንበሩን ለማስፋት የገለዓድን እርጉዝ ሴቶች ቀድዶአልና፤ስለ አሞን ሕዝብ ሦሥት ኃጢአቶች፥ይልቁንም ስለ አራቱ፥ ቅጣቴን አልመልስም። \ No newline at end of file +\v 13 እግዚእብሔር እንዲህ ይላል፦«ድንበሩን ለማስፋት የገለዓድን እርጉዝ ሴቶች ቀድዶአልና፤ ስለ አሞን ሕዝብ ሦሥት ኃጢአቶች፥ ይልቁንም ስለ አራቱ፥ ቅጣቴን አልመልስም። \ No newline at end of file diff --git a/01/14.txt b/01/14.txt index 4dbc16b..9c6172d 100644 --- a/01/14.txt +++ b/01/14.txt @@ -1 +1 @@ -\v 14 \v 15 በረባት ቅጥሮች ላይ እሳት አነድዳለሁ፥በጦርነት ቀን ከጩኽት ጋር፥በአውሎ ነፋስም ቀን ከማዕበል ጋር፤ አብያተ መንግሥትን ይበላል። ንጉሣቸው ከአለቆቻቸው ጋር ወደ ምርኮ ይሄዳል» ይላል እግዚአብሔር። \ No newline at end of file +\v 14 በረባት ቅጥሮች ላይ እሳት አነድዳለሁ፥ በጦርነት ቀን ከጩኽት ጋር፥ በአውሎ ነፋስም ቀን ከማዕበል ጋር፤ አብያተ መንግሥትን ይበላል። \v 15 ንጉሣቸው ከአለቆቻቸው ጋር ወደ ምርኮ ይሄዳል» ይላል እግዚአብሔር። \ No newline at end of file diff --git a/02/01.txt b/02/01.txt index ead54fe..c3707fa 100644 --- a/02/01.txt +++ b/02/01.txt @@ -1 +1 @@ -\c 2 \v 1 እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ «አመድ እስኪሆን ድረስ የኤዶምን ንጉሥ አጥንት አቋጥሏልና፤ስለ ሞዓብን ሦሥት ኃጢአቶች፥ይልቁንም ስለ አራቱ፥ቅጣቴን አልመልስም። \ No newline at end of file +\c 2 \v 1 እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ «አመድ እስኪሆን ድረስ የኤዶምን ንጉሥ አጥንት አቋጥሏልና፤ ስለ ሞዓብን ሦሥት ኃጢአቶች፥ይልቁንም ስለ አራቱ፥ ቅጣቴን አልመልስም። \ No newline at end of file diff --git a/02/02.txt b/02/02.txt index b9335cd..c063992 100644 --- a/02/02.txt +++ b/02/02.txt @@ -1 +1 @@ -\v 2 \v 3 በሞዓብ ላይ እሳት እልካለሁ፥የቂርዮትንም ምሽጎች ይበላል። ሞዓብ በጩኽትና በመለከትድምጽ፥በሁካታ ውስጥ ይሞታል። በውስጧ የሚገኝውን ፈራጁን አጠፋለሁ፥መሳፍንቱን ሁሉ ከእርሱ ጋር እገድላለሁ» ይላል እግዚአብሔር። \ No newline at end of file +\v 2 በሞዓብ ላይ እሳት እልካለሁ፥ የቂርዮትንም ምሽጎች ይበላል። ሞዓብ በጩኽትና በመለከትድምጽ፥ በሁካታ ውስጥ ይሞታል። \v 3 በውስጧ የሚገኝውን ፈራጁን አጠፋለሁ፥ መሳፍንቱን ሁሉ ከእርሱ ጋር እገድላለሁ» ይላል እግዚአብሔር። \ No newline at end of file diff --git a/02/04.txt b/02/04.txt index a5009d0..28f38e8 100644 --- a/02/04.txt +++ b/02/04.txt @@ -1,2 +1 @@ -\v 4 \v 5 እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦«የእግዚአብሔርን ሕግ ጥለዋልና፥ትእዛዙንም አለጠበቁምና ስለ ሦሥት የይሁዳ ኃጢአቶች፥ይልቁንም ስ -ል አራቱ፥ቅጣቴን አልመልስም። ሐሰታቸው አስቷቸዋልና፥በዚሁ መንገድ አባቶቻቸውም ሄዱ። እሳት በይሁዳ ላይ እልካለሁ፥የኢየሩሳሌምንም ምሽጎች ይበላል። \ No newline at end of file +\v 4 እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ «የእግዚአብሔርን ሕግ ጥለዋልና፥ ትእዛዙንም አለጠበቁምና ስለ ሦሥት የይሁዳ ኃጢአቶች፥ይልቁንም ስል አራቱ፥ ቅጣቴን አልመልስም። ሐሰታቸው አስቷቸዋልና፥በዚሁ መንገድ አባቶቻቸውም ሄዱ። \v 5 እሳት በይሁዳ ላይ እልካለሁ፥ የኢየሩሳሌምንም ምሽጎች ይበላል። \ No newline at end of file diff --git a/02/06.txt b/02/06.txt index 1e790c1..1e618af 100644 --- a/02/06.txt +++ b/02/06.txt @@ -1 +1 @@ -\v 6 እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦«ንጹሑን ስለ ብር፥ችግረኛውንም ስለ ጥንድ ጫማ ሽጠዋልና፤ስለ እስራኤል ሦሥት ኃጥአቶች፥ይልቁንም ስለ አራቱ፥ቅጣቴን አልመልስም። \ No newline at end of file +\v 6 እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦«ንጹሑን ስለ ብር፥ ችግረኛውንም ስለ ጥንድ ጫማ ሽጠዋልና ፤ስለ እስራኤል ሦሥት ኃጥአቶች፥ ይልቁንም ስለ አራቱ፥ ቅጣቴን አልመልስም። \ No newline at end of file diff --git a/02/07.txt b/02/07.txt index 91f7e85..8bbffd2 100644 --- a/02/07.txt +++ b/02/07.txt @@ -1,2 +1 @@ -\v 7 \v 8 ሰዎች በምድር ላይ ትቢያን እንደሚረግጡ ፥የድኾችን ራስ ይረግጣሉ፤የተጨቆኑትን ይገፋሉ። አባትና ልጅ ከአንዲት ሴት ጋር ይተኛ -ሉ፥ቅዱስ ስሜንም ያረክሳሉ። በየመሠዊያው አጠገብ በመያዣነት በተወሰደ ልብስ ላይ ይተኛሉ፥በአምላካቸውም ቤት በመቀጫነት የተወሰደውን ወይን ጠጅ ይጠጣሉ። \ No newline at end of file +\v 7 ሰዎች በምድር ላይ ትቢያን እንደሚረግጡ፥ የድኾችን ራስ ይረግጣሉ፤ የተጨቆኑትን ይገፋሉ። አባትና ልጅ ከአንዲት ሴት ጋር ይተኛሉ፥ ቅዱስ ስሜንም ያረክሳሉ። \v 8 በየመሠዊያው አጠገብ በመያዣነት በተወሰደ ልብስ ላይ ይተኛሉ፥በአምላካቸውም ቤት በመቀጫነት የተወሰደውን ወይን ጠጅ ይጠጣሉ። \ No newline at end of file diff --git a/02/title.txt b/02/title.txt new file mode 100644 index 0000000..40a839e --- /dev/null +++ b/02/title.txt @@ -0,0 +1 @@ +ምዕራፍ 2 \ No newline at end of file diff --git a/manifest.json b/manifest.json index bbda7df..1cdd546 100644 --- a/manifest.json +++ b/manifest.json @@ -43,6 +43,16 @@ "01-03", "01-05", "01-06", - "01-08" + "01-08", + "01-09", + "01-11", + "01-13", + "01-14", + "02-title", + "02-01", + "02-02", + "02-04", + "02-06", + "02-07" ] } \ No newline at end of file