am_amo_text_udb/09/03.txt

2 lines
528 B
Plaintext

\v 3 ያመልጡ ዘንድ ወደ ቀርሜሎስ ተራራ ጫፍ ቢወጡም ፈልጌ እይዛቸዋለሁ፤ ወደ ባሕሩ ጥልቅ በመውረድ ከእኔ ለመደበቅ ቢሞክሩም ትልቅ የባሕር አውሬ እንዲነክሳቸው አዛለሁ፡፡
\v 4 ጠላቶቻቸው ቢይዟቸውና ወደ ሌሎች አገሮች እንዲሄዱ ቢያስገድዷቸው በዚያ በሰይፍ እንዲገደሉ አዛለሁ፤ ልረዳቸው ሳይሆን ላስወግዳቸው ቈርጫለሁ፡፡››