am_amo_text_udb/05/06.txt

2 lines
779 B
Plaintext

\v 6 ስለዚህ ወደ እግዚአብሔር ኑ፤ ይህንን ካደረጋችሁ በሕይወት ትኖራላችሁ፤ ይህንን ባታደርጉ በእናንተ በዮሴፍ ዝርያዎች ላይ እግዚአብሔር እንደ እሳት ይወርድባችኋል፤ ያም እሳት በቤቴል ያለውን ማንኛውንም ነገር ያቃጥላል፤ ያችንም ከተማ ሊያድናት የሚችል ምንም ነገር አይኖም፡፡
\v 7 እናንተ ሰዎች ትክክል የሆነውን ነገር ታጣምማላችሁ፤ ሌሎች ሰዎችም መራራ ነገር እንደሆነ አድርገው እንዲያስቡ ታደርጋላችሁ፤ መልካም ነገሮችም ክፉ ነገሮች እንደሆኑ አድርጋችሁ ትቈጥራላችሁ፡፡