2 lines
724 B
Plaintext
2 lines
724 B
Plaintext
\v 11 ዳዊት ሲገዛው የነበረው መንግሥት እንደተደረመሰና በኋላም ፍርስራሽ እንደሆነ ቤት ፈርሷል፡፡ ነገር ግን አንድ ቀን መንግሥት እንዲሂንና ቀደም ብሎ እንደነበረው እንደገና እንዲጠነክር አደርገዋለሁ፡፡
|
|
\v 12 እንደዚያ በሚሆንበት ጊዜ ጠላቶቻችሁ ከኤዶም አውራጃ የቀረውን ክፍ ይይዛሉ፤ ቀደም ሲል የእኔ የነበሩትን ሌሎቹንም ሕዝቦች ይይዛሉ፤ እኔ እግዚአብሔር እነዚህን ነገሮች እንደማደርግ ተናግሬአለሁ፤ በእርግጥም እንዲፈጽሙ አደርጋለሁ፡፡ |