2 lines
788 B
Plaintext
2 lines
788 B
Plaintext
\v 5 የሠራዊተ መላእክተ አዛዥ እግዚአብሔር ምድርን ሲነካ ይቀልጣል፤ በመላው ምድር ላይ ብዙ ሰዎች ይሞታሉ፤ ሌሎችም ለእነርሱ ያለቅሱላቸዋል፤ በዓባይ ወንዝ ውሃ ከፍ ዝቅ እንደሚል እግዚአብሔር ምድርን በተደጋጋሚ ከፍ ዝቅ እንደሚያደርጋት ያህል ነው፡፡
|
|
\v 6 ውብ የሆነውን ቤተ መንግሥቱን በሰማይ ይሠራል፤ ሰማይንም በምድር ላይ እንደ መክደኛ ያስቀምጠዋል፤ ውሃውን ከውቅያኖስ ጨልፎ በደመናዎች ውስጥ ያደርገዋል፤ ከዚያም ደመናዎቹን ምድር ላይ ይዘረግፋቸዋል፤ ስሙ እግዚአብሔር ነው፡፡ |