3 lines
981 B
Plaintext
3 lines
981 B
Plaintext
\v 4 ችግረኛ ሰዎችን እንደረጋገጣችኋቸው ያህል ነው፤ ድሆች ሰዎችንም ደምስሳችኋቸዋል፡፡
|
||
\v 5 እህላችንን መሸጥ ይፈቀድልን ዘንድ የወር መባቻ በዓል ቶሎ በተጠናቀቀ ‹ስንዴያችንን ለመሸጥ በድጋሚ ፈቃድ እንድናገኝ ሰንበት በቶሎ በተጠናቀቀ› የሚል ልማዳዊ አባባል አላችሁ፤ በምንሸጠው ጊዜ ከፍ ያለ ዋጋ ማስከፈል እንችላለን፤ በትክክል የማይመዝኑ ሚዛኖችንም በመጠቀም ሰዎችን ማታለል እንችላለን፡፡
|
||
\v 6 መልካም ያልሆነውን ስንዴ እንሸጣለን፤ ዕቃዎችን ለመግዛት ገንዘብ የሌላቸውን ችግረኛና ድሆች ሰዎችን ነጠላ ጫማዎችን ልንገዛ በምንችልባቸው ጥቂት ብሮች እየገዛናቸው ባሪያዎቻችን እናደርጋቸዋለን!›› |