2 lines
753 B
Plaintext
2 lines
753 B
Plaintext
\v 16 አንተ ‹አትተንብይ በእስራኤል ሕዝብ ላይ አሰቃቂ ነገሮች ይፈጸማሉ እያልህ የምትናገራቸውን ነገሮች አቁም!› አልኸኝ፡፡
|
||
\v 17 ስለዚህ እግዚአብሔር ስለ አንተ የሚለውን አድምጥ፡- ‹በዚህችው ከተማ ሚስትህ ጋለሞታ ትሆናለች፤ ጠላቶቻቸው ስለሚገድሏቸው ወንድ ልጆችህና ሴት ልጆችህ ይሞታሉ፤ ሌሎች ምድርህን ይለካሉ፣ እርስ በርሳቸውም ይከፋፈሉታል፤ አንተም ራስህ በባዕድ ምድር ትሞታለህ፤ የእስራኤል ሕዝብም በእርግጥ አገራቸውን ትተው ወደ ምርኮ ይሄዳሉ፡፡›› |