am_amo_text_udb/07/09.txt

1 line
467 B
Plaintext

\v 9 የይስሐቅ ዝርያዎች ጣዖታትን የሚያመልኩባቸው የኮረብታ ጫፍ የጣዖት አምልኮ ቦታዎች እንዲሁም በእስራኤል የሚገኙ ሌሎች አስፈላጊ የተቀደሱ ቦታዎችም ይፈርሳሉ፤ ጠላቶቻችሁ እናንተን ማጥቃት እንዲችሉ አደርጋቸዋለሁ፤ እነርሱም ንጉሥ ኢዮርብዓምንና ዝርያዎቹን ሁሉ ያስወግዳሉ፡፡››