2 lines
744 B
Plaintext
2 lines
744 B
Plaintext
\v 7 ከዚያ በኋላም እግዚአብሔር ሌላ ራእይ ገለጠልኝ፤ በግድግዳ አጠገብ ቆሞ ዐየሁት፤ ቱንቢ ተጠቅመው ስለገነቡት በጣም ቀጥ ያለ ነበር፤ እግዚአብሔር ቱምቢውን በእጁ ይዞ ነበር፡፡
|
||
\v 8 ‹‹አሞጽ ምን ታያለህ?›› ብሎ እግዚአብሔር ጠየቀኝ፤ ‹‹ቱምቢ›› ብዬ መለስሁ፤ ከዚያ በኋላም እግዚአብሔር፤ ‹‹አስተውል፣ በትክክል እንዳልተገነባ ግድግዳ እንደሆኑ ለማሳየት በሕዝቤ በእስራኤል መካከል ቱምቢ እጠቀማለሁ፤ እርሱን የመቅጣት ዐሳቤን ዳግመኛ አልለውጥም፡፡ |