3 lines
913 B
Plaintext
3 lines
913 B
Plaintext
\c 7 \v 1 እግዚአብሔር አምላካች ሰብላችንን የሚያጠፉ አንበጦችን እንደሚልክ በራእይ ገለጠልኝ፤ ይህም የሚሆነው ልክ የንጉሡ የመከሩ ድርሻ ከተሰበሰበ በኋላና ቀሪው መከር ለመሰብሰብ ገና ዝግጁ ባልነበረበት ጊዜ ነበር፡፡
|
||
\v 2 በዚያ ራእይ እነዚያ አንበጦች ሲመጡና ለምለም የሆነውን ማንኛውንም ነገር ሲበሉ ተመለከትሁ፤ ከዚያ በኋላም፣ ‹‹እግዚአብሔር አምላካችን ሆይ፣፣ እባክህን ይቅር በለን! እኛ የእስራኤል ሕዝቦች እጅግ ምስኪኖች ነን፣ ልንቋቋመው እንዴት እንችላለን?›› ብዬ አለቀስሁ፡፡
|
||
\v 3 ስለዚህ እግዚአብሔር ዐሳቡን ለውጦ፣ ‹‹ይህ አይፈጸምም›› አለ፡፡ |