am_amo_text_udb/05/27.txt

1 line
259 B
Plaintext

\v 27 አሁን ከደማስቆነ እጅግ ወደራቀ ስፍራ እንድትሄዱ አስገድዳችኋለሁ! እኔ እግዚአብሔር፣ የሠራዊተ መላእክት አዛዥ ተናግሬዋለሁና ይህ በእርግጥ ይፈጸማል፡፡