am_amo_text_udb/05/03.txt

1 line
416 B
Plaintext

\v 3 ለእስራኤል ሕዝብ እግዚአብሔር አምላክ የሚለው ይህንን ነው፡- ‹‹ጠላቶቻችሁ በሚያጠቋችሁ ጊዜና ከወታደሮቻችሁ አንድ ሺህዎቹ ወደ ጦርነት ሲሄዱ የሚተርፉት መቶ ብቻ ይሆናሉ፤ ከአንዲት ከተማ መቶ ወታደሮች ለዘመቻ ሲመጡ የዐሥሩ ሕይወት ብቻ ይተርፋል፡፡