am_amo_text_udb/01/08.txt

1 line
308 B
Plaintext

\v 8 የአሸዶድን ከተማ ንጉሥ፣ የአስቀሎናን ከተማ የሚገዛውንም ንጉሥ አስወግዳለሁ፡፡ የአቃሮንን ከተማ ሕዝብ እመታለሁ፤ ከፍልስጥኤም ሕዝብም እስካሁን በሕይወት ያሉት ሁሉ ይገደላሉ፡፡››