diff --git a/03/09.txt b/03/09.txt index 41c5d43..916a7d1 100644 --- a/03/09.txt +++ b/03/09.txt @@ -1,2 +1,2 @@ -\v 9 \v 10 9. ለሰማርያ መሪዎች እንደዚህ አልኋቸው፡- በአሸዶድ፣ ከተማና በግብፅ ላሉ መሪዎች ይህንን መልእክት ላኩላቸው፡- ‹‹ወደ ሰማርያ ኮረብቶች ኑና መሪዎቻቸው በዚያች ከተማ ያሉ ሰዎች እንዴት እንዲደነግጡና እንዲሠቃዩ እንደሚያደርጉ ተመልከቱ!›› -10. በዚያ ያሉ ሰዎች ትክክለኛ የሆነውን ነገር እንዴት እንደሚያደርጉ አያውቁም ይላል እግዚአብሔር፤ ቤቶቻቸው ከሌሎች ሰዎች በሰረቋቸው ወይም በግፍ በቀሟቸው ውድ ነገሮች ተሞልተዋል፡፡ \ No newline at end of file +\v 9 ለሰማርያ መሪዎች እንደዚህ አልኋቸው፡- በአሸዶድ፣ ከተማና በግብፅ ላሉ መሪዎች ይህንን መልእክት ላኩላቸው፡- ‹‹ወደ ሰማርያ ኮረብቶች ኑና መሪዎቻቸው በዚያች ከተማ ያሉ ሰዎች እንዴት እንዲደነግጡና እንዲሠቃዩ እንደሚያደርጉ ተመልከቱ!›› +\v 10 በዚያ ያሉ ሰዎች ትክክለኛ የሆነውን ነገር እንዴት እንደሚያደርጉ አያውቁም ይላል እግዚአብሔር፤ ቤቶቻቸው ከሌሎች ሰዎች በሰረቋቸው ወይም በግፍ በቀሟቸው ውድ ነገሮች ተሞልተዋል፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/03/11.txt b/03/11.txt index 748a866..69e4f6e 100644 --- a/03/11.txt +++ b/03/11.txt @@ -1,2 +1,2 @@ -11. ስለዚህ እግዚአብሔር አምላካችን ጠላቶቻቸው ፈጥነው ይመጣሉ፣ መከላከያዎቻቸውን አፍርሰው እነዚያን ውድ ነገሮች ይወስዳሉ ይላል፡፡ -12. እግዚአብሔር እንደዚህ ብሏል፡- ‹‹አንበሳ በጎችን ሲያጠቃ እረኛ አንዳንድ ጊዜ ከአንበሳው አፍ የበጉን ሁለት እግሮች ወይም አንዱን ጆሮ ብቻ ማስጣል ይችላል፤ ከሰማርያም በተመሳሳይ ሁኔታ ጥቂት ሰዎች ብቻ ያመልጣሉ፤ እነርሱም የወንበር ስባሪና ከአልጋው ከፊሉን ብቻ ማስቀረት ይችላሉ›› +\v 11 ስለዚህ እግዚአብሔር አምላካችን ጠላቶቻቸው ፈጥነው ይመጣሉ፣ መከላከያዎቻቸውን አፍርሰው እነዚያን ውድ ነገሮች ይወስዳሉ ይላል፡፡ +\v 12 እግዚአብሔር እንደዚህ ብሏል፡- ‹‹አንበሳ በጎችን ሲያጠቃ እረኛ አንዳንድ ጊዜ ከአንበሳው አፍ የበጉን ሁለት እግሮች ወይም አንዱን ጆሮ ብቻ ማስጣል ይችላል፤ ከሰማርያም በተመሳሳይ ሁኔታ ጥቂት ሰዎች ብቻ ያመልጣሉ፤ እነርሱም የወንበር ስባሪና ከአልጋው ከፊሉን ብቻ ማስቀረት ይችላሉ›› \ No newline at end of file diff --git a/03/13.txt b/03/13.txt index 92c14a1..3697ee7 100644 --- a/03/13.txt +++ b/03/13.txt @@ -1,2 +1,2 @@ -\v 13 \v 14 13. የሠራዊተ መላእክት አዛዥ እግዚአብሔር እንደዚህ ይላል፡- ‹‹ስለ ያዕቆብ ዝርያዎች ይህንን መልእክት አውጁ፡- -14. በሠሯቸው ኃቲአቶች ምክንያት እኔ እግዚአብሔር የእስኤልን ሕዝብ ስቀጣ በቤቴል ከተማ ያሉት መሠዊያዎች እንዲፈርሱ አደርጋለሁ፤ በመሠዊያዎቹ ጥጎች ያሉት ማዕዘኖች እንኳን ተቈርጠው ወደ መሬት ይወድቃሉ፡፡ \ No newline at end of file +\v 13 የሠራዊተ መላእክት አዛዥ እግዚአብሔር እንደዚህ ይላል፡- ‹‹ስለ ያዕቆብ ዝርያዎች ይህንን መልእክት አውጁ፡- +\v 14 በሠሯቸው ኃቲአቶች ምክንያት እኔ እግዚአብሔር የእስኤልን ሕዝብ ስቀጣ በቤቴል ከተማ ያሉት መሠዊያዎች እንዲፈርሱ አደርጋለሁ፤ በመሠዊያዎቹ ጥጎች ያሉት ማዕዘኖች እንኳን ተቈርጠው ወደ መሬት ይወድቃሉ፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/03/15.txt b/03/15.txt index 81b8872..4be9211 100644 --- a/03/15.txt +++ b/03/15.txt @@ -1 +1 @@ -\v 15 15. በክረምት የሚኖሩባቸውን ቤቶች እንዲፈርሱ አደርጋለሁ፤ የሚያማምሩ ትላልቅ ቤቶች እንደዚሁም በዝሆን ጥርስ የተጌጡ ቤቶች ይፈርሳሉ፤ እኔ እግዚአብሔር ተናግሬአለሁና ይህ በእርግጥ ይፈጸማል!›› \ No newline at end of file +\v 15 በክረምት የሚኖሩባቸውን ቤቶች እንዲፈርሱ አደርጋለሁ፤ የሚያማምሩ ትላልቅ ቤቶች እንደዚሁም በዝሆን ጥርስ የተጌጡ ቤቶች ይፈርሳሉ፤ እኔ እግዚአብሔር ተናግሬአለሁና ይህ በእርግጥ ይፈጸማል!›› \ No newline at end of file diff --git a/04/01.txt b/04/01.txt index c9364bf..7571cf1 100644 --- a/04/01.txt +++ b/04/01.txt @@ -1,2 +1 @@ -\c 4 1. በባሳን አውራጃ እንዳሉ የሰቡ ላሞች እየወፈራችሁ ያላችሁ እናንተ ባለጠጋ የሰማርያ ሴቶች፣ ድኾችን ትጨቊናላችሁ፤ የተቸገሩ ሰዎችንም ታሠቃያላችሁ ለባሎቻችሁም፡- ‹‹የምንጠጣውን ብዙ ወይን ጠጅ አምጡልን!›› ትሏቸዋላችሁ፡፡ -2. ነገር ግን እግዚአብሔር አምላካችን እንደዚህ ብሏል፡- ‹‹እኔ ቅዱስ ነኝና ይህንን ተስፋ አስረግጬ እናገራለሁ፡- እናንተ ሁላችሁም ወደ ሌላ አገር የምትወሰዱበት ጊዜ ፈጥኖ ይደርሳል፣ ጠላቶቻችሁ እናንተን የሚይዙባቸው የተሳሉ መንጠቆዎችን እየተጠቀሙ፣ ይወስዷችኋል፡፡ +\c 4 \v 1 በባሳን አውራጃ እንዳሉ የሰቡ ላሞች እየወፈራችሁ ያላችሁ እናንተ ባለጠጋ የሰማርያ ሴቶች፣ ድኾችን ትጨቊናላችሁ፤ የተቸገሩ ሰዎችንም ታሠቃያላችሁ ለባሎቻችሁም፡- ‹‹የምንጠጣውን ብዙ ወይን ጠጅ አምጡልን!›› ትሏቸዋላችሁ፡፡ \v 2 ነገር ግን እግዚአብሔር አምላካችን እንደዚህ ብሏል፡- ‹‹እኔ ቅዱስ ነኝና ይህንን ተስፋ አስረግጬ እናገራለሁ፡- እናንተ ሁላችሁም ወደ ሌላ አገር የምትወሰዱበት ጊዜ ፈጥኖ ይደርሳል፣ ጠላቶቻችሁ እናንተን የሚይዙባቸው የተሳሉ መንጠቆዎችን እየተጠቀሙ፣ ይወስዷችኋል፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/04/03.txt b/04/03.txt index 655c216..e2f9cda 100644 --- a/04/03.txt +++ b/04/03.txt @@ -1 +1 @@ -\v 3 3. ጠላቶቻችሁ ጐትተው ያወጧችኋል፣ እናንተም በከተማይቱ ቅጥር ፍራሾች ለመሹለክ ትገደዳላችሁ፤ ወደ ሔርሞንም እንድትሄዱ ትገደዳላችሁ፡፡ እኔ እግዚአብሔር ተናግሬአለሁና ይህ በእርግጥ ይፈጸማል! \ No newline at end of file +\v 3 ጠላቶቻችሁ ጐትተው ያወጧችኋል፣ እናንተም በከተማይቱ ቅጥር ፍራሾች ለመሹለክ ትገደዳላችሁ፤ ወደ ሔርሞንም እንድትሄዱ ትገደዳላችሁ፡፡ እኔ እግዚአብሔር ተናግሬአለሁና ይህ በእርግጥ ይፈጸማል! \ No newline at end of file diff --git a/04/04.txt b/04/04.txt index ab4ff28..803e204 100644 --- a/04/04.txt +++ b/04/04.txt @@ -1,2 +1 @@ -\v 4 \v 5 4. እኔን የሚያመልኩ ብዙ ሰዎች ወዳሉባቸው በቤቴልና በጌልጌላ ወዳሉ የኮረብታ ጫፍ የጣዖታት ማምለኪያ ስፍራዎች ተነሥታችሁ ሂዱ፤ በእኔ ላይም የምታደርጉትን ዓመፅ አብልጣችሁ ፈጽሙ እዚያም በደረሳችሁ በማግሥቱ መሥዋዕቶቻችሁን አቅርቡ፣ በማግሥቱም የእህላችሁን ዐሥራት አምጡልኝ፡፡ -5. ለእኔ ምስጋና ለማቅረብ የኅብስት መባዎችን እንደዚሁም ማቅረብ የሌለባችሁን ሌሎች መባዎችን አቅርቡ፤ ከዚያም ስላቀረባችኋቸው ስለ እነዚህ መባዎች በትምክህት ተናገሩ፤ ምክንያቱም ማድረግ የምትወዱት ይህንን ነውና፤ ይህንን የምታደርጉት ሌሎችን ለማስደነቅ ነው እንጂ እኔን ደስ ለማሰኘት አይደለም፤ እኔ እግዚአብሔር ተናግሬዋለሁና ይህ በእርግጥ እውነት ነው፡፡ \ No newline at end of file +\v 4 እኔን የሚያመልኩ ብዙ ሰዎች ወዳሉባቸው በቤቴልና በጌልጌላ ወዳሉ የኮረብታ ጫፍ የጣዖታት ማምለኪያ ስፍራዎች ተነሥታችሁ ሂዱ፤ በእኔ ላይም የምታደርጉትን ዓመፅ አብልጣችሁ ፈጽሙ እዚያም በደረሳችሁ በማግሥቱ መሥዋዕቶቻችሁን አቅርቡ፣ በማግሥቱም የእህላችሁን ዐሥራት አምጡልኝ፡፡ \v 5 ለእኔ ምስጋና ለማቅረብ የኅብስት መባዎችን እንደዚሁም ማቅረብ የሌለባችሁን ሌሎች መባዎችን አቅርቡ፤ ከዚያም ስላቀረባችኋቸው ስለ እነዚህ መባዎች በትምክህት ተናገሩ፤ ምክንያቱም ማድረግ የምትወዱት ይህንን ነውና፤ ይህንን የምታደርጉት ሌሎችን ለማስደነቅ ነው እንጂ እኔን ደስ ለማሰኘት አይደለም፤ እኔ እግዚአብሔር ተናግሬዋለሁና ይህ በእርግጥ እውነት ነው፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/04/06.txt b/04/06.txt index 51cb079..65e918b 100644 --- a/04/06.txt +++ b/04/06.txt @@ -1,2 +1,2 @@ -\v 6 \v 7 6. በየትኞቹም ከተሞቻችሁና መንደሮቻችሁ ምግብ እንዳይኖ ያደረግሁት እኔ ነኝ፣ እንዲዚያ ባደርግባችሁም እናንተ ግን ተዋችሁኝ፡፡ -7. የእህሉን መከር ከመሰብሰባችሁ በፊት ገና ሦስት ወር ቀደም ብሎ፣ ሰብላችሁ ዝናብ እጅግ በሚያስፈልገው ወቅት ዝናብ እንዳይዘንብ ከለከልሁ፤ የአንዳንድ ጊዜ በአንዳንድ ከተሞች ዝናብ እንዲዘንብ ስፈቅድ በሌሎቹ ከተሞች ደግሞ እንዳይዘንብ ከለከልሁ፤ ዝናብ በአንዳንድ እርሻዎች ላይ ዘነበ፤ በሌሎች እርሻዎች ላይ ግን አልዘነበም፤ ከዚህም የተነሣ ዝናብ ባልዘነበባቸው እርሻዎች የነበረው መሬት ደረቀ፡፡ \ No newline at end of file +\v 6 በየትኞቹም ከተሞቻችሁና መንደሮቻችሁ ምግብ እንዳይኖ ያደረግሁት እኔ ነኝ፣ እንዲዚያ ባደርግባችሁም እናንተ ግን ተዋችሁኝ፡፡ +\v 7 የእህሉን መከር ከመሰብሰባችሁ በፊት ገና ሦስት ወር ቀደም ብሎ፣ ሰብላችሁ ዝናብ እጅግ በሚያስፈልገው ወቅት ዝናብ እንዳይዘንብ ከለከልሁ፤ የአንዳንድ ጊዜ በአንዳንድ ከተሞች ዝናብ እንዲዘንብ ስፈቅድ በሌሎቹ ከተሞች ደግሞ እንዳይዘንብ ከለከልሁ፤ ዝናብ በአንዳንድ እርሻዎች ላይ ዘነበ፤ በሌሎች እርሻዎች ላይ ግን አልዘነበም፤ ከዚህም የተነሣ ዝናብ ባልዘነበባቸው እርሻዎች የነበረው መሬት ደረቀ፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/04/08.txt b/04/08.txt index 6dc4d43..25e0f16 100644 --- a/04/08.txt +++ b/04/08.txt @@ -1,2 +1,2 @@ -\v 8 \v 9 8. ሰዎቻችሁ ውሃ ለማግኘት ከአንዱ ከተማ ወደ ሌላ ከተማ በመሄድ ይዘለፈለፋሉ፤ ሆኖም የሚጠጣ በቂ ውሃ እንኳን አያገኙም፤ እንደዚያ ቢሆንም እናንተ ግን ወደ እኔ አልተመለሳችሁም፡፡ እኔ እግዚአብሔር ተናግሬዋለሁና ይህ በእርግጥ ይሆናል! -9. የእህል እርሻዎቻችሁ እንዲደርቁ፣ የአትክልት ስፍራዎቻችሁና የወይን ተክሎቻችሁ በዋግ እንዲመቱ አደረግሁ፤ በበለስና በወይራ ዛፎቻችሁ ያሉትን ቅጠሎች የሚበሉ አንበጣዎችን ላክሁ፤ ይህንን ባደርግም እናንተ ግን ተዋችሁኝ፤ እኔ እግዚአብሔር ተናግሬዋለሁና ይህ በእርግጥ ይፈጸማል! \ No newline at end of file +\v 8 8. ሰዎቻችሁ ውሃ ለማግኘት ከአንዱ ከተማ ወደ ሌላ ከተማ በመሄድ ይዘለፈለፋሉ፤ ሆኖም የሚጠጣ በቂ ውሃ እንኳን አያገኙም፤ እንደዚያ ቢሆንም እናንተ ግን ወደ እኔ አልተመለሳችሁም፡፡ እኔ እግዚአብሔር ተናግሬዋለሁና ይህ በእርግጥ ይሆናል! +\v 9 9. የእህል እርሻዎቻችሁ እንዲደርቁ፣ የአትክልት ስፍራዎቻችሁና የወይን ተክሎቻችሁ በዋግ እንዲመቱ አደረግሁ፤ በበለስና በወይራ ዛፎቻችሁ ያሉትን ቅጠሎች የሚበሉ አንበጣዎችን ላክሁ፤ ይህንን ባደርግም እናንተ ግን ተዋችሁኝ፤ እኔ እግዚአብሔር ተናግሬዋለሁና ይህ በእርግጥ ይፈጸማል! \ No newline at end of file diff --git a/04/title.txt b/04/title.txt new file mode 100644 index 0000000..66bbc48 --- /dev/null +++ b/04/title.txt @@ -0,0 +1 @@ +ምዕራፍ 4 \ No newline at end of file diff --git a/manifest.json b/manifest.json index 7d0119d..b8cbf0c 100644 --- a/manifest.json +++ b/manifest.json @@ -61,6 +61,16 @@ "03-title", "03-01", "03-03", - "03-05" + "03-05", + "03-07", + "03-09", + "03-11", + "03-13", + "03-15", + "04-title", + "04-01", + "04-03", + "04-04", + "04-06" ] } \ No newline at end of file