diff --git a/09/01.txt b/09/01.txt index 3200206..5139ca9 100644 --- a/09/01.txt +++ b/09/01.txt @@ -1,2 +1,2 @@ \c 9 \v 1 ሌላ ራእይ ገለጠልኝ፤ በራእዩም ከመሠዊያው አጠገብ ቆሞ ዐየሁት፤ እንደዚህም አለ፡- ‹‹መሠረቱ ይናወጥ ዘንድ እስኪነቃነቁና እስኪወድቁ ድረስ የቤተ መቅደሱን ዓምዶች አናቶች ምታ፤ ከዚያ በኋላ የቤተ መቅደሱ ፍርስራሾች በውስጥ ባሉት ላይ እንዲወድቁ አድርግ፤ ለመሮጥ የሚሞክረውን ማንኛውንም ሰው በሰይፍ እገድለዋለሁ፤ ማንም አያመልጥም፡፡ -\v 2 2. ያመልጡ ዘንድ ሙታን እስካሉበት ድረስ እንኳ ወደ ምድር አጥልቀው ቢቈፍሩ እንኳ እጄን ዘርግቼ እይዛቸዋለሁ፡፡ \ No newline at end of file +\v 2 ያመልጡ ዘንድ ሙታን እስካሉበት ድረስ እንኳ ወደ ምድር አጥልቀው ቢቈፍሩ እንኳ እጄን ዘርግቼ እይዛቸዋለሁ፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/09/03.txt b/09/03.txt index 31af5d2..75540dd 100644 --- a/09/03.txt +++ b/09/03.txt @@ -1,2 +1,2 @@ -3. ያመልጡ ዘንድ ወደ ቀርሜሎስ ተራራ ጫፍ ቢወጡም ፈልጌ እይዛቸዋለሁ፤ ወደ ባሕሩ ጥልቅ በመውረድ ከእኔ ለመደበቅ ቢሞክሩም ትልቅ የባሕር አውሬ እንዲነክሳቸው አዛለሁ፡፡ -4. ጠላቶቻቸው ቢይዟቸውና ወደ ሌሎች አገሮች እንዲሄዱ ቢያስገድዷቸው በዚያ በሰይፍ እንዲገደሉ አዛለሁ፤ ልረዳቸው ሳይሆን ላስወግዳቸው ቈርጫለሁ፡፡›› +\v 3 ያመልጡ ዘንድ ወደ ቀርሜሎስ ተራራ ጫፍ ቢወጡም ፈልጌ እይዛቸዋለሁ፤ ወደ ባሕሩ ጥልቅ በመውረድ ከእኔ ለመደበቅ ቢሞክሩም ትልቅ የባሕር አውሬ እንዲነክሳቸው አዛለሁ፡፡ +\v 4 ጠላቶቻቸው ቢይዟቸውና ወደ ሌሎች አገሮች እንዲሄዱ ቢያስገድዷቸው በዚያ በሰይፍ እንዲገደሉ አዛለሁ፤ ልረዳቸው ሳይሆን ላስወግዳቸው ቈርጫለሁ፡፡›› \ No newline at end of file diff --git a/09/05.txt b/09/05.txt index 2d18e5d..eba9502 100644 --- a/09/05.txt +++ b/09/05.txt @@ -1,2 +1,2 @@ -5. የሠራዊተ መላእክተ አዛዥ እግዚአብሔር ምድርን ሲነካ ይቀልጣል፤ በመላው ምድር ላይ ብዙ ሰዎች ይሞታሉ፤ ሌሎችም ለእነርሱ ያለቅሱላቸዋል፤ በዓባይ ወንዝ ውሃ ከፍ ዝቅ እንደሚል እግዚአብሔር ምድርን በተደጋጋሚ ከፍ ዝቅ እንደሚያደርጋት ያህል ነው፡፡ -6. ውብ የሆነውን ቤተ መንግሥቱን በሰማይ ይሠራል፤ ሰማይንም በምድር ላይ እንደ መክደኛ ያስቀምጠዋል፤ ውሃውን ከውቅያኖስ ጨልፎ በደመናዎች ውስጥ ያደርገዋል፤ ከዚያም ደመናዎቹን ምድር ላይ ይዘረግፋቸዋል፤ ስሙ እግዚአብሔር ነው፡፡ +\v 5 የሠራዊተ መላእክተ አዛዥ እግዚአብሔር ምድርን ሲነካ ይቀልጣል፤ በመላው ምድር ላይ ብዙ ሰዎች ይሞታሉ፤ ሌሎችም ለእነርሱ ያለቅሱላቸዋል፤ በዓባይ ወንዝ ውሃ ከፍ ዝቅ እንደሚል እግዚአብሔር ምድርን በተደጋጋሚ ከፍ ዝቅ እንደሚያደርጋት ያህል ነው፡፡ +\v 6 ውብ የሆነውን ቤተ መንግሥቱን በሰማይ ይሠራል፤ ሰማይንም በምድር ላይ እንደ መክደኛ ያስቀምጠዋል፤ ውሃውን ከውቅያኖስ ጨልፎ በደመናዎች ውስጥ ያደርገዋል፤ ከዚያም ደመናዎቹን ምድር ላይ ይዘረግፋቸዋል፤ ስሙ እግዚአብሔር ነው፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/09/07.txt b/09/07.txt index b085d61..1bdf2a8 100644 --- a/09/07.txt +++ b/09/07.txt @@ -1,2 +1,2 @@ -\v 7 \v 8 7. እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፡- ‹‹እናንተ የእስራኤል ሕዝቦች አሁን በእርግጥ ከኢትዮጵያ ሕዝቦች ይልቅ በእኔ ዘንድ ተፈላጊዎች አይደላችሁም፤ አባቶቻችሁን ከግብፅ ወደዚህ ስፍራ አመጣኋቸው፤ ነገር ግን የፍልስጥኤምንም ሕዝብ ከቀርጤስ ደሴት የአራምንም ሕዝብ ከቂር አውራጃ አምጥቻለሁ፡፡ -8. እኔ እግዚአብሔር አምላክ እናንተ በእስራኤል መንግሥት ያላችሁ እጅግ ኃጢአተኞች መሆናችሁን ተመልክቻለሁ፤ ስለዚህ አጠፋችኋለሁ፤ ነገር ግን እናንተን የያዕቆብ ዝርያዎች ሁሉ አልደመስሳችሁም፤ እኔ እግዚአብሔር ተናግሬዋለሁና፣ በእርግጥ የሚሆነው ይሄ ነው፡፡ \ No newline at end of file +\v 7 እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፡- ‹‹እናንተ የእስራኤል ሕዝቦች አሁን በእርግጥ ከኢትዮጵያ ሕዝቦች ይልቅ በእኔ ዘንድ ተፈላጊዎች አይደላችሁም፤ አባቶቻችሁን ከግብፅ ወደዚህ ስፍራ አመጣኋቸው፤ ነገር ግን የፍልስጥኤምንም ሕዝብ ከቀርጤስ ደሴት የአራምንም ሕዝብ ከቂር አውራጃ አምጥቻለሁ፡፡ +\v 8 እኔ እግዚአብሔር አምላክ እናንተ በእስራኤል መንግሥት ያላችሁ እጅግ ኃጢአተኞች መሆናችሁን ተመልክቻለሁ፤ ስለዚህ አጠፋችኋለሁ፤ ነገር ግን እናንተን የያዕቆብ ዝርያዎች ሁሉ አልደመስሳችሁም፤ እኔ እግዚአብሔር ተናግሬዋለሁና፣ በእርግጥ የሚሆነው ይሄ ነው፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/09/09.txt b/09/09.txt index 2497471..b3a064f 100644 --- a/09/09.txt +++ b/09/09.txt @@ -1,2 +1,2 @@ -\v 9 \v 10 9. እኔ ትእዛዝ በማስተላለፍበት ጊዜ በተለያዩ አገሮች የምትኖሩትን እናንተን የእስራኤል ሕዝቦች ከእህሉ ጋር መሬት ላይ እንዳይወድቁ ገበሬ ጠጠሩን ከእህሉ ለመለየት እንደሚያበጥር እኔም እንደዚሁ አበጥራችኋለሁ፡፡ -10. ከሕዝቤ መካከል፡- ‹‹ጥፋት አይደርስብንም፣ ምንም ክፉ ነገር አይሆንብንም›› የምትሉ እናንተ ኃጢአተኞች ሕዝቦች ሁሉ፣ ጠላቶቻችሁ በሰይፎቻቸው ይገድሏችኋል፡፡ \ No newline at end of file +\v 9 እኔ ትእዛዝ በማስተላለፍበት ጊዜ በተለያዩ አገሮች የምትኖሩትን እናንተን የእስራኤል ሕዝቦች ከእህሉ ጋር መሬት ላይ እንዳይወድቁ ገበሬ ጠጠሩን ከእህሉ ለመለየት እንደሚያበጥር እኔም እንደዚሁ አበጥራችኋለሁ፡፡ +\v 10 ከሕዝቤ መካከል፡- ‹‹ጥፋት አይደርስብንም፣ ምንም ክፉ ነገር አይሆንብንም›› የምትሉ እናንተ ኃጢአተኞች ሕዝቦች ሁሉ፣ ጠላቶቻችሁ በሰይፎቻቸው ይገድሏችኋል፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/09/11.txt b/09/11.txt index 1aaff56..91bc28d 100644 --- a/09/11.txt +++ b/09/11.txt @@ -1,2 +1,2 @@ -11. ዳዊት ሲገዛው የነበረው መንግሥት እንደተደረመሰና በኋላም ፍርስራሽ እንደሆነ ቤት ፈርሷል፡፡ ነገር ግን አንድ ቀን መንግሥት እንዲሂንና ቀደም ብሎ እንደነበረው እንደገና እንዲጠነክር አደርገዋለሁ፡፡ -12. እንደዚያ በሚሆንበት ጊዜ ጠላቶቻችሁ ከኤዶም አውራጃ የቀረውን ክፍ ይይዛሉ፤ ቀደም ሲል የእኔ የነበሩትን ሌሎቹንም ሕዝቦች ይይዛሉ፤ እኔ እግዚአብሔር እነዚህን ነገሮች እንደማደርግ ተናግሬአለሁ፤ በእርግጥም እንዲፈጽሙ አደርጋለሁ፡፡ +\v 11 ዳዊት ሲገዛው የነበረው መንግሥት እንደተደረመሰና በኋላም ፍርስራሽ እንደሆነ ቤት ፈርሷል፡፡ ነገር ግን አንድ ቀን መንግሥት እንዲሂንና ቀደም ብሎ እንደነበረው እንደገና እንዲጠነክር አደርገዋለሁ፡፡ +\v 12 እንደዚያ በሚሆንበት ጊዜ ጠላቶቻችሁ ከኤዶም አውራጃ የቀረውን ክፍ ይይዛሉ፤ ቀደም ሲል የእኔ የነበሩትን ሌሎቹንም ሕዝቦች ይይዛሉ፤ እኔ እግዚአብሔር እነዚህን ነገሮች እንደማደርግ ተናግሬአለሁ፤ በእርግጥም እንዲፈጽሙ አደርጋለሁ፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/09/13.txt b/09/13.txt index 4025ce4..409b3fd 100644 --- a/09/13.txt +++ b/09/13.txt @@ -1 +1 @@ -\v 13 13. ሰብላችሁ በጣም ፍሬያማ የሚሆንበት ወቅት ይመጣል፤ ሰብሉ ከተሰበሰበ በኋላ ወዲያውኑ ገበሬዎች ተጨማሪ ሰብል ለመዝራት ያንኑ ማሳ በድጋሚ ያርሳሉ፤ የወይኑም ተክል ከተተከለ በኋላ ወዲያውኑ ገበሬዎች ዘለላውን ይሰበስባሉ፤ ወይን ጠጅም ያወጡ ዘንድ ይረግጡታል፤ እጅግ ብዙ ወይን ጠጅም ስለሚኖር፣ ወይን ጠጅ ከኮረብቶቹ እንደሚፈስ ያህል ይሆናል፡፡ \ No newline at end of file +\v 13 ሰብላችሁ በጣም ፍሬያማ የሚሆንበት ወቅት ይመጣል፤ ሰብሉ ከተሰበሰበ በኋላ ወዲያውኑ ገበሬዎች ተጨማሪ ሰብል ለመዝራት ያንኑ ማሳ በድጋሚ ያርሳሉ፤ የወይኑም ተክል ከተተከለ በኋላ ወዲያውኑ ገበሬዎች ዘለላውን ይሰበስባሉ፤ ወይን ጠጅም ያወጡ ዘንድ ይረግጡታል፤ እጅግ ብዙ ወይን ጠጅም ስለሚኖር፣ ወይን ጠጅ ከኮረብቶቹ እንደሚፈስ ያህል ይሆናል፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/09/14.txt b/09/14.txt index 046152b..d1052c0 100644 --- a/09/14.txt +++ b/09/14.txt @@ -1,2 +1,2 @@ -\v 14 \v 15 14. ሕዝቤ እስራኤል እንደገና እንድትበለጽጉ አደርጋችኋለሁ፤ ከተሞቻችሁን ትሠራላችሁ ትኖሩባቸውማላችሁ፤ ወይን ትተክላላችሁ በእርሱም ላይ ከሚበቅለው ዘለላ የተዘጋጀውን ወይን ጠጅ ትጠጣላችሁ፡፡ -15. ለአባቶቻችሁ በሰጠሁት ምድር፣ በምድራችሁ ዳግመኛ እንድትኖሩ አደርጋችኋለሁ፣ ከዚህ በኋላ ከዚያ ዳግመኛ እንድትለቁ በፍጹም አትገደዱም፤ እኔ እግዚአብሔር ተናግሬዋለሁና በእርግጥ ሊፈጸም ያለው ይሄ ነው፡፡›› \ No newline at end of file +\v 14 ሕዝቤ እስራኤል እንደገና እንድትበለጽጉ አደርጋችኋለሁ፤ ከተሞቻችሁን ትሠራላችሁ ትኖሩባቸውማላችሁ፤ ወይን ትተክላላችሁ በእርሱም ላይ ከሚበቅለው ዘለላ የተዘጋጀውን ወይን ጠጅ ትጠጣላችሁ፡፡ +\v 15 ለአባቶቻችሁ በሰጠሁት ምድር፣ በምድራችሁ ዳግመኛ እንድትኖሩ አደርጋችኋለሁ፣ ከዚህ በኋላ ከዚያ ዳግመኛ እንድትለቁ በፍጹም አትገደዱም፤ እኔ እግዚአብሔር ተናግሬዋለሁና በእርግጥ ሊፈጸም ያለው ይሄ ነው፡፡›› \ No newline at end of file diff --git a/manifest.json b/manifest.json index a285a85..d81bcc5 100644 --- a/manifest.json +++ b/manifest.json @@ -113,6 +113,14 @@ "08-09", "08-11", "08-13", - "09-title" + "09-title", + "09-01", + "09-03", + "09-05", + "09-07", + "09-09", + "09-11", + "09-13", + "09-14" ] } \ No newline at end of file