diff --git a/04/08.txt b/04/08.txt index 25e0f16..555b5cb 100644 --- a/04/08.txt +++ b/04/08.txt @@ -1,2 +1,2 @@ -\v 8 8. ሰዎቻችሁ ውሃ ለማግኘት ከአንዱ ከተማ ወደ ሌላ ከተማ በመሄድ ይዘለፈለፋሉ፤ ሆኖም የሚጠጣ በቂ ውሃ እንኳን አያገኙም፤ እንደዚያ ቢሆንም እናንተ ግን ወደ እኔ አልተመለሳችሁም፡፡ እኔ እግዚአብሔር ተናግሬዋለሁና ይህ በእርግጥ ይሆናል! -\v 9 9. የእህል እርሻዎቻችሁ እንዲደርቁ፣ የአትክልት ስፍራዎቻችሁና የወይን ተክሎቻችሁ በዋግ እንዲመቱ አደረግሁ፤ በበለስና በወይራ ዛፎቻችሁ ያሉትን ቅጠሎች የሚበሉ አንበጣዎችን ላክሁ፤ ይህንን ባደርግም እናንተ ግን ተዋችሁኝ፤ እኔ እግዚአብሔር ተናግሬዋለሁና ይህ በእርግጥ ይፈጸማል! \ No newline at end of file +\v 8 ሰዎቻችሁ ውሃ ለማግኘት ከአንዱ ከተማ ወደ ሌላ ከተማ በመሄድ ይዘለፈለፋሉ፤ ሆኖም የሚጠጣ በቂ ውሃ እንኳን አያገኙም፤ እንደዚያ ቢሆንም እናንተ ግን ወደ እኔ አልተመለሳችሁም፡፡ እኔ እግዚአብሔር ተናግሬዋለሁና ይህ በእርግጥ ይሆናል! +\v 9 የእህል እርሻዎቻችሁ እንዲደርቁ፣ የአትክልት ስፍራዎቻችሁና የወይን ተክሎቻችሁ በዋግ እንዲመቱ አደረግሁ፤ በበለስና በወይራ ዛፎቻችሁ ያሉትን ቅጠሎች የሚበሉ አንበጣዎችን ላክሁ፤ ይህንን ባደርግም እናንተ ግን ተዋችሁኝ፤ እኔ እግዚአብሔር ተናግሬዋለሁና ይህ በእርግጥ ይፈጸማል! \ No newline at end of file diff --git a/04/10.txt b/04/10.txt index 46fe21e..7436f24 100644 --- a/04/10.txt +++ b/04/10.txt @@ -1,2 +1,2 @@ -\v 10 \v 11 10. በግብፅ ሕዝብ ላይ እንደላክኋቸው ያሉ መቅሠፍቶች እንዲደርሱባችሁ አደረግሁ፤ ብዙ ወጣቶቻችሁ በጦርነት እንዲሞቱ አደረግሁ፤ ፈረሶቻችሁንም ጠላቶቻችሁ እንዲማርኳቸው ፈቀድሁ፤ ከወታደሮቻችሁ ብዙዎቹ ተገደሉ፤ ሰፈራችሁም በእነርሱ አስክሬን ጠረን ተሞላ፤ እንደዚህ ባደርግባችሁም እናንተ ግን እኔን ተዋችሁኝ፤ እኔ እግዚአብሔር ተናግሬዋለሁና ይህ በእርግጥ ይፈጸማል! -11. እንደ ሰዶም እንደ ገሞራ ሕዝብ ብዙዎቻችሁን አስወገድኋችሁ፤ ያልሞታችሁት እናንተ ጨርሶ እንዳይነድ ከእሳት ውስጥ እንደተነጠቀ ትንታግ ነበራችሁ፤ ይህንን ባደርግባችሁም እናንተ ግን ተዋችሁኝ፡፡ እኔ እግዚአብሔር ተናግሬዋለሁና ይህ በእርግጥ ይፈጸማል! \ No newline at end of file +\v 10 በግብፅ ሕዝብ ላይ እንደላክኋቸው ያሉ መቅሠፍቶች እንዲደርሱባችሁ አደረግሁ፤ ብዙ ወጣቶቻችሁ በጦርነት እንዲሞቱ አደረግሁ፤ ፈረሶቻችሁንም ጠላቶቻችሁ እንዲማርኳቸው ፈቀድሁ፤ ከወታደሮቻችሁ ብዙዎቹ ተገደሉ፤ ሰፈራችሁም በእነርሱ አስክሬን ጠረን ተሞላ፤ እንደዚህ ባደርግባችሁም እናንተ ግን እኔን ተዋችሁኝ፤ እኔ እግዚአብሔር ተናግሬዋለሁና ይህ በእርግጥ ይፈጸማል! +\v 11 እንደ ሰዶም እንደ ገሞራ ሕዝብ ብዙዎቻችሁን አስወገድኋችሁ፤ ያልሞታችሁት እናንተ ጨርሶ እንዳይነድ ከእሳት ውስጥ እንደተነጠቀ ትንታግ ነበራችሁ፤ ይህንን ባደርግባችሁም እናንተ ግን ተዋችሁኝ፡፡ እኔ እግዚአብሔር ተናግሬዋለሁና ይህ በእርግጥ ይፈጸማል! \ No newline at end of file diff --git a/04/12.txt b/04/12.txt index e383c13..c61bcac 100644 --- a/04/12.txt +++ b/04/12.txt @@ -1,2 +1,2 @@ -\v 12 \v 13 12. ስለዚህ አሁን እናንተ የእስራኤል ሕዝብ ሆይ እቀጣችኋለሁ፡፡ በእናንተ ላይ በምፈርድበት ጊዜ በእኔ በአምላካችሁ ፊት ለመቆም ተዘጋጁ! -13. እኔ ተራሮችንና ነፋሳትን ፈጥሬአለሁ፤ ለሰው ልጆችም የማስበውን እገልጻለሁ፤ አንዳንድ ጊዜም የቀን ብርሃን እንደ ሌሊት ጨለማ እንዲሆን አደርጋለሁ፤ ማንኛውንም ነገር አዛለሁ፤ በምድር ላይ ባለው እጅግ ከፍተኛ ተራራ ላይ እንኳን እራመዳለሁ! እኔ እግዚአብሔር የሠራዊተ መላእክት አዛዥ ነኝ!›› \ No newline at end of file +\v 12 ስለዚህ አሁን እናንተ የእስራኤል ሕዝብ ሆይ እቀጣችኋለሁ፡፡ በእናንተ ላይ በምፈርድበት ጊዜ በእኔ በአምላካችሁ ፊት ለመቆም ተዘጋጁ! +\v 13 እኔ ተራሮችንና ነፋሳትን ፈጥሬአለሁ፤ ለሰው ልጆችም የማስበውን እገልጻለሁ፤ አንዳንድ ጊዜም የቀን ብርሃን እንደ ሌሊት ጨለማ እንዲሆን አደርጋለሁ፤ ማንኛውንም ነገር አዛለሁ፤ በምድር ላይ ባለው እጅግ ከፍተኛ ተራራ ላይ እንኳን እራመዳለሁ! እኔ እግዚአብሔር የሠራዊተ መላእክት አዛዥ ነኝ!›› \ No newline at end of file diff --git a/05/01.txt b/05/01.txt index 726f6e9..7d51c51 100644 --- a/05/01.txt +++ b/05/01.txt @@ -1,2 +1,2 @@ -\c 5 \v 1 \v 2 1. እናንተ የእስራኤል ሕዝቦች ስለ እናንተ የምዘምረውን ይህንን የሙሾ ዝማሬ አዳምጡ፡- -2. ‹‹እናንተ እንደ ወጣት ልጃገረድ ናችሁ፤ እንደዚያ ብትሆኑም በእርግጥ ተመትታችሁ ትወድቃላችሁ፤ ዳግመኛም በፍጹም አትነሡም፤ ተትታችሁ መሬት ላይ ትጋደማላችሁ፣ እንድትቆሙ የሚረዳችሁም አንድም ሰው አይኖርም፡፡›› \ No newline at end of file +\c 5 \v 1 እናንተ የእስራኤል ሕዝቦች ስለ እናንተ የምዘምረውን ይህንን የሙሾ ዝማሬ አዳምጡ፡- +\v 2 ‹‹እናንተ እንደ ወጣት ልጃገረድ ናችሁ፤ እንደዚያ ብትሆኑም በእርግጥ ተመትታችሁ ትወድቃላችሁ፤ ዳግመኛም በፍጹም አትነሡም፤ ተትታችሁ መሬት ላይ ትጋደማላችሁ፣ እንድትቆሙ የሚረዳችሁም አንድም ሰው አይኖርም፡፡›› \ No newline at end of file diff --git a/05/03.txt b/05/03.txt index bf739a4..5de3271 100644 --- a/05/03.txt +++ b/05/03.txt @@ -1 +1 @@ -\v 3 3. ለእስራኤል ሕዝብ እግዚአብሔር አምላክ የሚለው ይህንን ነው፡- ‹‹ጠላቶቻችሁ በሚያጠቋችሁ ጊዜና ከወታደሮቻችሁ አንድ ሺህዎቹ ወደ ጦርነት ሲሄዱ የሚተርፉት መቶ ብቻ ይሆናሉ፤ ከአንዲት ከተማ መቶ ወታደሮች ለዘመቻ ሲመጡ የዐሥሩ ሕይወት ብቻ ይተርፋል፡፡ \ No newline at end of file +\v 3 ለእስራኤል ሕዝብ እግዚአብሔር አምላክ የሚለው ይህንን ነው፡- ‹‹ጠላቶቻችሁ በሚያጠቋችሁ ጊዜና ከወታደሮቻችሁ አንድ ሺህዎቹ ወደ ጦርነት ሲሄዱ የሚተርፉት መቶ ብቻ ይሆናሉ፤ ከአንዲት ከተማ መቶ ወታደሮች ለዘመቻ ሲመጡ የዐሥሩ ሕይወት ብቻ ይተርፋል፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/05/04.txt b/05/04.txt index ff9d168..ee7a3af 100644 --- a/05/04.txt +++ b/05/04.txt @@ -1,2 +1,2 @@ -4. እግዚአብሔር ለእስራኤል ሕዝብ አዘውትሮ እንዲህ ይላል፡- ‹‹እናንተ እስራኤላውያን ወደ እኔ ተመለሱ! ይህንን ካደረጋችሁ በሕይወት ትኖራላችሁ፡፡ -5. የእኔን እርዳታ ፍለጋ ወደ ቤቴል አትሂዱ፣ ለአምልኮም ወደ ጌልጌላ አትሂዱ፤ ጠላቶቻችሁ የጌልጌላን ሕዝብ ወደ ሌሎች አገሮች ይጐትቷቸዋልና ቤቴልንም ፈጽመው ይደምስሳሉና ወደ ቤርሳቤህ አትሂዱ፡፡›› +\v 4 እግዚአብሔር ለእስራኤል ሕዝብ አዘውትሮ እንዲህ ይላል፡- ‹‹እናንተ እስራኤላውያን ወደ እኔ ተመለሱ! ይህንን ካደረጋችሁ በሕይወት ትኖራላችሁ፡፡ +\v 5 የእኔን እርዳታ ፍለጋ ወደ ቤቴል አትሂዱ፣ ለአምልኮም ወደ ጌልጌላ አትሂዱ፤ ጠላቶቻችሁ የጌልጌላን ሕዝብ ወደ ሌሎች አገሮች ይጐትቷቸዋልና ቤቴልንም ፈጽመው ይደምስሳሉና ወደ ቤርሳቤህ አትሂዱ፡፡›› \ No newline at end of file diff --git a/05/06.txt b/05/06.txt index 6085349..0f74a50 100644 --- a/05/06.txt +++ b/05/06.txt @@ -1,2 +1,2 @@ -\v 6 \v 7 6. ስለዚህ ወደ እግዚአብሔር ኑ፤ ይህንን ካደረጋችሁ በሕይወት ትኖራላችሁ፤ ይህንን ባታደርጉ በእናንተ በዮሴፍ ዝርያዎች ላይ እግዚአብሔር እንደ እሳት ይወርድባችኋል፤ ያም እሳት በቤቴል ያለውን ማንኛውንም ነገር ያቃጥላል፤ ያችንም ከተማ ሊያድናት የሚችል ምንም ነገር አይኖም፡፡ -7. እናንተ ሰዎች ትክክል የሆነውን ነገር ታጣምማላችሁ፤ ሌሎች ሰዎችም መራራ ነገር እንደሆነ አድርገው እንዲያስቡ ታደርጋላችሁ፤ መልካም ነገሮችም ክፉ ነገሮች እንደሆኑ አድርጋችሁ ትቈጥራላችሁ፡፡ \ No newline at end of file +\v 6 ስለዚህ ወደ እግዚአብሔር ኑ፤ ይህንን ካደረጋችሁ በሕይወት ትኖራላችሁ፤ ይህንን ባታደርጉ በእናንተ በዮሴፍ ዝርያዎች ላይ እግዚአብሔር እንደ እሳት ይወርድባችኋል፤ ያም እሳት በቤቴል ያለውን ማንኛውንም ነገር ያቃጥላል፤ ያችንም ከተማ ሊያድናት የሚችል ምንም ነገር አይኖም፡፡ +\v 7 እናንተ ሰዎች ትክክል የሆነውን ነገር ታጣምማላችሁ፤ ሌሎች ሰዎችም መራራ ነገር እንደሆነ አድርገው እንዲያስቡ ታደርጋላችሁ፤ መልካም ነገሮችም ክፉ ነገሮች እንደሆኑ አድርጋችሁ ትቈጥራላችሁ፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/05/08.txt b/05/08.txt index 0e61c37..19756b4 100644 --- a/05/08.txt +++ b/05/08.txt @@ -1,2 +1,2 @@ -8. የከዋክብት ስብስቦችን ሁሉ ማን እንደፈጠራቸውና በየስፍራቸው ማን እንዳስቀመጣቸው ታውቃላችሁ? በየጥዋቱ ጨለማውን ወደ ንጋት ይለውጣል፤ በየምሽቱም የቀኑ ብርሃን ጨለማ እንዲሆን ያደርጋል፤ ከውቅያኖ ውሃን ይጨልፍና ደመና እንዲሆን ያደርገዋል፤ ከዚያ በኋላም በደመና ውስጥ ያለውን ውሃ በምድር ላይ ያፈሰዋል፤ እነዚህን ነገሮች የሚያደርገው እግዚአብሔር ነው፡፡ -9. ብርቱ ወታደሮች እንዲገደሉ፣ በከተሞች ዙሪያ ያሉትም ከፍ ያሉ ቅጥሮች እንዲደረመሱ ያደርጋል፡፡ +\v 8 የከዋክብት ስብስቦችን ሁሉ ማን እንደፈጠራቸውና በየስፍራቸው ማን እንዳስቀመጣቸው ታውቃላችሁ? በየጥዋቱ ጨለማውን ወደ ንጋት ይለውጣል፤ በየምሽቱም የቀኑ ብርሃን ጨለማ እንዲሆን ያደርጋል፤ ከውቅያኖ ውሃን ይጨልፍና ደመና እንዲሆን ያደርገዋል፤ ከዚያ በኋላም በደመና ውስጥ ያለውን ውሃ በምድር ላይ ያፈሰዋል፤ እነዚህን ነገሮች የሚያደርገው እግዚአብሔር ነው፡፡ +\v 9 ብርቱ ወታደሮች እንዲገደሉ፣ በከተሞች ዙሪያ ያሉትም ከፍ ያሉ ቅጥሮች እንዲደረመሱ ያደርጋል፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/05/10.txt b/05/10.txt index 4b6d3c6..1df2ba7 100644 --- a/05/10.txt +++ b/05/10.txt @@ -1,2 +1,2 @@ -10. ኢፍትሐዊ ውሳኔዎችን ለማድረግ የሚሞክሩትን የሚገዳደሩ ሰዎች እንደዚሁም በፍርዱ ሸንጎዎቻችሁ እውነትን የሚናገሩን ስለምትጠሉ እናንተን የሚቀጣችሁ እርሱ ነው፡፡ -11. ድሆችን ትጨቁናላችሁ ከፍ ያለ ግብርም እንዲከፍ ታስገድዷቸዋላችሁ፤ ስለዚህ ትላልቅ የድንጋይ ሕንጻዎችን ለራሳችሁ ገንብታችኋል፤ ነገር ግን በውስጣቸው ልትኖሩባቸው አትችሉም፤ የወይን አትክልቶችን ተክላችኋል፤ ነገር ግን ለወይን ጠጅ መጥመቂያ የሚሆን ምንም ዘለላ አታመርቱም፡፡ +\v 10 ኢፍትሐዊ ውሳኔዎችን ለማድረግ የሚሞክሩትን የሚገዳደሩ ሰዎች እንደዚሁም በፍርዱ ሸንጎዎቻችሁ እውነትን የሚናገሩን ስለምትጠሉ እናንተን የሚቀጣችሁ እርሱ ነው፡፡ +\v 11 11.ድሆችን ትጨቁናላችሁ ከፍ ያለ ግብርም እንዲከፍ ታስገድዷቸዋላችሁ፤ ስለዚህ ትላልቅ የድንጋይ ሕንጻዎችን ለራሳችሁ ገንብታችኋል፤ ነገር ግን በውስጣቸው ልትኖሩባቸው አትችሉም፤ የወይን አትክልቶችን ተክላችኋል፤ ነገር ግን ለወይን ጠጅ መጥመቂያ የሚሆን ምንም ዘለላ አታመርቱም፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/05/title.txt b/05/title.txt new file mode 100644 index 0000000..e060615 --- /dev/null +++ b/05/title.txt @@ -0,0 +1 @@ +ምዕራፍ 5 \ No newline at end of file diff --git a/manifest.json b/manifest.json index b8cbf0c..f74299a 100644 --- a/manifest.json +++ b/manifest.json @@ -71,6 +71,15 @@ "04-01", "04-03", "04-04", - "04-06" + "04-06", + "04-08", + "04-10", + "04-12", + "05-title", + "05-01", + "05-03", + "05-04", + "05-06", + "05-08" ] } \ No newline at end of file