\v 11 ብበድልና ሞት የሚገባውን ነገር አድርጌ ቢሆን እንኳ፣ አልሞትም አልልም። እነርሱ በእኔ ላይ የሚያወርቡት ክስ ከንቱ ከሆነ ግን፣ ማንም ለእነርሱ አሳልፎ ሊሰጠኝ አይችልም።” \v 12 ከዚያም ፊስጦስ ከሸንጎው ጋር ተነጋግሮ፣ “ ቄጣርን ጠርተሃልና ወደ ቄጣር ትሄዳለህ” ብሎ መለሰ።