2 lines
718 B
Plaintext
2 lines
718 B
Plaintext
\v 14 ነገር ግን ለአንተ ይህን እነግርሃለው ፤ እነርሱ የእምነት ክፍል ብለው እንደሚጠሩት እኔም በዚያ ተመሳሳይ መንገድ የአባቶቻችንን አምላክ አገለግላለው።በሕግና በነቢያ ለተጻፈው ሁሉ የታመንሁ ነኝ።
|
|
\v 15 ልክ እነዚህ ሰዎችደግሞ እንደሚጠብቁት፣ ስለሚመጣው የሙታን ማለትም የጻድቃንና የኃጥአን ትንሣኤ በእግዚአብሔር ላይ እምነት አለኝ። \v 16 በዚህም በሁሉም ነገር በእግዚአብሕርና በሰዎች ፊት ነቀፋ የሌለበት ሕሊና እንዲኖረኝ እሠራለሁ። |