\c 22 \v 1 “ወንድሞችና አባቶች ሆይ፤ አሁን ስለ ራሴ የማቀርበውን መከላከያ አድምጡኝ።” \v 2 ሕዝቡም ጳውሎስ በዕብራይስጥ ቋንቋ ሲያናግራቸው በሰሙ ጊዜ፣ ጸጥ አሉ። ጳውሎስም ንግግሩን በመቀጠል እንዲህ አለ፤