am_act_text_ulb/23/14.txt

1 line
610 B
Plaintext

\v 14 ወደ ካህናት አለቆችና ወደ ሽማግሌዎችም ሄደው እንዲህ አሉ፤ “ጳውሎስን እስከምንገድል ድረስ፣ እኽል እንዳንቀምስ በታላቅ ርግማን ተማምለናል። \v 15 ስለዚህ አሁን ጳውሎስን ወደ አንተ እንዲያወርደውና አንተ የእርሱን ጉዳይ ይበልጥ በትክክል እንደምታይለት አስመስለህ ፣ ሸንጎው ለሻለቃው ያመልክት። በእኛ በኩል ግን እዚህ ከመምጣቱ በፊትም ቢሆን ልንገድለው ዝግጁ ነን።”