\v 17 ነገር ግን ሊቀ ካህናቱና ዐብረውት የነበሩትም ሁሉ ተነሡ (የሰዱቃውያን ወገን የሆነው ማለት ነው)፤ እነርሱም በቅናት ተሞልተው ነበር። \v 18 እጃቸውንም በሐዋርያት ላይ ጫኑ፣ በሕዝብ ወኅኒ ውስጥም አስገብተው አሰሯቸው።