am_act_text_ulb/04/11.txt

1 line
357 B
Plaintext

\v 11 \v 12 11 ኢየሱስ ክርስቶስ እናንተ እንደ ግንበኞች የናቃችሁት ነገር ግን የማእዘን ራስ የሆነ ድንጋይ ነው። 12 በሌላ በማንም ሰው ድነት የለም፤ ልንድንበት የሚገባ በሰዎች መካከል የተሰጠ ሌላ ስም ከሰማይ በታች የለምና።”