am_act_text_ulb/02/29.txt

1 line
686 B
Plaintext

\v 29 \v 30 \v 31 29 ወንድሞች ሆይ፣ ስለ አባቶች አለቃ ስለ ዳዊት በግልጽ ልነግራችሁ እችላለሁ፤ እርሱ ሞቶአል፣ ተቀብሮአልም፤ መቃብሩም እስከ ዛሬ ቀን ድረስ በእኛ ዘንድ ነው። 30 ስለዚህ ዳዊት ነቢዩ ነበረና ከዘሩ በዙፋኑ ላይ አንድን ሰው እንደሚያስቀምጥ እግዚአብሔር በመሐላ ለእርሱ ቃል ገብቶለት ነበር። 31 ዳዊት ይህን አስቀድሞ አየ፣ ስለ ክርስቶስ ትንሣኤም ተናገረ፤ ክርስቶስ በሲኦል አልቀረም፣ ሥጋውም መበስበስን አላየም።