am_act_text_ulb/01/04.txt

1 line
367 B
Plaintext

\v 4 ከእነርሱም ጋር ዐብሮ ሳለ ከኢየሩሳሌም እንዳይወጡ አዘዛቸው፤ ነገር ግን ከእኔ የሰማችሁትን አብ የሰጠውን ተስፋ ጠብቁ፤ \v 5 ዮሐንስ በውሃ አጥምቆ ነበር፤ እናንተ ግን በጥቂት ቀናት ውስጥ በመንፈስ ቅዱስ ትጠመቃላችሁ አለ።