Tue Aug 23 2016 08:18:11 GMT-0700 (Pacific Daylight Time)
This commit is contained in:
parent
5612dce32a
commit
f8f017f5bc
|
@ -0,0 +1,5 @@
|
|||
\v 20 20 በመዝሙር መጽሐፍ፦
|
||||
መኖሪያው ወና ይሁን፣
|
||||
የሚኖርበት አንድ ሰውም እንኳ አይገኝ፣
|
||||
ሹመቱንም ሌላ ሰው ይውሰደው፣
|
||||
ተብሎ ተጽፎአልና።
|
|
@ -0,0 +1 @@
|
|||
\v 21 \v 22 \v 23 21 ስለዚህ ጌታ ኢየሱስ በመካከላችን በገባበትና በወጣበት ጊዜ ሁሉ ዐብረውን ከቆዩ ሰዎች፣ 22 ይኸውም ዮሐንስ ካጠመቀው ጥምቀት ጀምሮ ኢየሱስ ከእኛ እስካረገበት ቀን ድረስ ከነበሩት ከእነዚህ አንዱ ከእኛ ጋር የትንሣኤው ምስክር ሊሆን ይገባል።” 23 ኢዮስጦስም የሚባለውን በርስያን ተብሎ የሚጠራውን ዮሴፍንና ማትያስን፣ ሁለት ሰዎችን እንዲቆሙ አደረጉ።
|
Loading…
Reference in New Issue