Tue Aug 23 2016 08:18:11 GMT-0700 (Pacific Daylight Time)

This commit is contained in:
tsDesktop 2016-08-23 08:18:12 -07:00
parent 5612dce32a
commit f8f017f5bc
3 changed files with 7 additions and 0 deletions

5
01/20.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,5 @@
\v 20 20 በመዝሙር መጽሐፍ፦
መኖሪያው ወና ይሁን፣
የሚኖርበት አንድ ሰውም እንኳ አይገኝ፣
ሹመቱንም ሌላ ሰው ይውሰደው፣
ተብሎ ተጽፎአልና።

1
01/21.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1 @@
\v 21 \v 22 \v 23 21 ስለዚህ ጌታ ኢየሱስ በመካከላችን በገባበትና በወጣበት ጊዜ ሁሉ ዐብረውን ከቆዩ ሰዎች፣ 22 ይኸውም ዮሐንስ ካጠመቀው ጥምቀት ጀምሮ ኢየሱስ ከእኛ እስካረገበት ቀን ድረስ ከነበሩት ከእነዚህ አንዱ ከእኛ ጋር የትንሣኤው ምስክር ሊሆን ይገባል።” 23 ኢዮስጦስም የሚባለውን በርስያን ተብሎ የሚጠራውን ዮሴፍንና ማትያስን፣ ሁለት ሰዎችን እንዲቆሙ አደረጉ።

1
01/24.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1 @@
\v 24 \v 25 \v 26 24 እንደዚህ ብለውም ጸለዩ፤ “ጌታ ሆይ፣ የሰዎችን ሁሉ ልብ አንተ ታውቃለህ፤ ስለዚህ ከእነዚህ ከሁለቱ የትኛውን እንደመረጥኸው ግለጥ፤ 25 ይኸውም ይሁዳ ወደገዛ ስፍራው ትቶት በሄደው በዚህ አገልግሎትና ሐዋርያነት ስፍራ እንዲያገኝ ነው።” 26 ዕጣዎችን ለእነርሱ ጣሉ፤ ዕጣውም ለማትያስ ወደቀ እርሱም ከዐሥራ አንዱ ሐዋርያት ጋር ተቆጠረ።