Tue Aug 01 2017 15:58:53 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
f096e5af11
commit
e45d24db41
|
@ -1 +1 @@
|
|||
\v 38 ይህ ሰው ሲና ተራራ ላይ ያናግረው ከነበረው መልአክ ጋር በምድረ በዳው በጉባኤ ውስጥ የነበረ ሰው ነው። ይህ ሰው ከአባቶችችን ጋር ነበረ፤ ይህ ለእኛ ሊሰጥ ሕያው ቃልን የተቀበለ ሰውም ነው። \v 39 ይህ አባቶቻችን ለመታዘዝ እምቢ ያሉት ሰው ነው፤ አባቶቻችንም ገፉት፤ በልባቸውም ወደ ግብፅ ተመለሱ። \v 40 በዚያ ጊዜ አሮንን እንዲህ አሉት፤ ‘የሚመሩንን አማልክት ሥራልን። ከግብፅ ምድር መርቶ ያወጣን ይህ ሙሴ፣ ምን እንዳጋጠመው አናውቅም።
|
||||
\v 38 ይህ ሰው ሲና ተራራ ላይ ያናግረው ከነበረው መልአክ ጋር በምድረ በዳው በጉባኤ ውስጥ የነበረ ሰው ነው። ሰው ከአባቶችችን ጋር ነበረ፤ ለእኛ ሊሰጥ ሕያው ቃልን የተቀበለ ሰውም ነው። \v 39 ይህ አባቶቻችን ለመታዘዝ እንምቢ ያሉት ሰው ነው፤ አባቶቻችንም ገፉት፤ በልባቸውም ወደ ግብፅ ተመለሱ። \v 40 በዚያ ጊዜ አሮንን እንዲህ አሉት፤ ‘የሚመሩንን አማልክት ሥራልን። ከግብፅ ምድር መርቶ ያወጣን ይህ ሙሴ፣ ምን እንዳጋጠመው አናውቅም።
|
Loading…
Reference in New Issue