Mon Aug 07 2017 14:43:25 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
f48e47a99f
commit
df3d6b0f01
|
@ -1 +1 @@
|
|||
\v 21 ጳውሎስ በኤፌሶን የነበረውን አገልግሎቱን ከፈጸመ በኋላ፣ በመቄዶንያና በአካይያ አድርጎ ወደ ኢየሩሳሌም ለመሄድ በመንፈስ ቅዱስ ውስጥ ሆኖ ወሰነ፤ ደግሞም፣ “እዚያ ከደረስሁ ነኋላም ሮሜን ማየት ይገባኛል” አለ። \v 22 ሲረዱት ከነበሩት ደቀ መዛሙርቱ ሁለቱን፣ ጢሞቴዎስንና ኤርስጦንን ወደ መቄዶንያ ላካቸው። እርሱ ራሱ ግን ጥቂት ጊዜ በእስያ ቆየ።
|
||||
\v 21 ጳውሎስ በኤፌሶን የነበረውን አገልግሎቱን ከፈጸመ በኋላ፣ በመቄዶንያና በአካይያ አድርጎ ወደ ኢየሩሳሌም ለመሄድ በመንፈስ ቅዱስ ሆኖ ወሰነ፤ ደግሞም፣ “እዚያ ከደረስሁ በኋላም፣ ሮሜን ማየት ይገባኛል” አለ። \v 22 ሲረዱት ከነበሩት ደቀ መዛሙርቱ ሁለቱን፣ ጢሞቴዎስንና ኤርስጦንን ወደ መቄዶንያ ላካቸው። እርሱ ራሱ ግን ጥቂት ጊዜ በእስያ ቆየ።
|
|
@ -1 +1 @@
|
|||
\v 23 በዚህ ጊዜ የጌታ መንገድ በተመለከተ በኤፌሶን ትልቅ ሁከት ተነሣ። \v 24 ድሜጥሮስ የሚባል አንድ ብር ሠሪም የዲያናን ምስል ከብር እያበጀ ለአንጥረኞች ትልቅ ገቢ ያስገኝላቸው ነበር። \v 25 በዚህ ሙያ ላይ የተሰማሩትንም ብዙ ሠራተኞች ሰብስቦ፣ “ሰዎች ሆይ፤ በዚህ ሙያችን ብዙ ገንዘብ እንደምናገኝ ታውቃላችሁ።
|
||||
\v 23 በዚህ ጊዜ የጌታን መንገድ በተመለከተ በኤፌሶን ትልቅ ሁከት ተነሣ። \v 24 ድሜጥሮስ የሚባል አንድ ብር ሠሪም የዲያናን ምስል ከብር እያበጀ ለአንጥረኞች ትልቅ ገቢ ያስገኝላቸው ነበር። \v 25 ስለዚህ በዚህ ሙያ ላይ የተሰማሩትን ብዙ ሠራተኞች አንድ ላይ ሰብስቦ፣ “ሰዎች ሆይ፤ በዚህ ሙያችን ብዙ ገንዘብ እንደምናገኝ ታውቃላችሁ።
|
|
@ -309,6 +309,7 @@
|
|||
"19-11",
|
||||
"19-13",
|
||||
"19-15",
|
||||
"19-18",
|
||||
"19-21",
|
||||
"19-23",
|
||||
"19-26",
|
||||
|
|
Loading…
Reference in New Issue