Thu Aug 25 2016 07:59:02 GMT-0700 (Pacific Daylight Time)
This commit is contained in:
parent
8661926cbf
commit
df33f1fd67
|
@ -1 +1 @@
|
|||
7 \v 7 እንጀራ ለመቊረስ በሳምንቱ መጀመሪያ ቀን በተሰበሰብን ጊዜ፣ ጳውሎስ ለአመኑ ሰዎች ንግግር አደረገ። በሚቀጥሉት ቀናት ለመሄድ ዕቅድ አድርጎ ስለ ነበረ፣ እስከ እኩለ ሌሊት መናገሩን ቀጠለ። 8 \v 8 በተሰበሰብንበትም ሰገነት ላይ ብዙ መብራቶች ነበሩ።
|
||||
\v 7 እንጀራ ለመቊረስ በሳምንቱ መጀመሪያ ቀን በተሰበሰብን ጊዜ፣ ጳውሎስ ለአመኑ ሰዎች ንግግር አደረገ። በሚቀጥሉት ቀናት ለመሄድ ዕቅድ አድርጎ ስለ ነበረ፣ እስከ እኩለ ሌሊት መናገሩን ቀጠለ። \v 8 በተሰበሰብንበትም ሰገነት ላይ ብዙ መብራቶች ነበሩ።
|
|
@ -1 +1 @@
|
|||
9 \v 9 አውጤኪስ የሚባል ወጣትም በመስኮት ተቀምጦ ሳለ እንቅልፍ ጭልጥ አድርጎ ወሰደው። ጳውሎስ ንግግሩን ባስረዘመ ጊዜ፣ ይህ ወጣት ገና ተኝቶ እንዳለ ከሦስተኛው ፎቅ ወደቀ፤ ሲያነሡትም ሞቶ ነበር። 10 \v 10 ጳውሎስ ግን ወርዶ በላዩ ላይ ተዘርግቶ ዐቀፈውና፣ “በሕይወት ስላለ ከዚህ በኋላ አትታውኩ” አለ።
|
||||
\v 9 አውጤኪስ የሚባል ወጣትም በመስኮት ተቀምጦ ሳለ እንቅልፍ ጭልጥ አድርጎ ወሰደው። ጳውሎስ ንግግሩን ባስረዘመ ጊዜ፣ ይህ ወጣት ገና ተኝቶ እንዳለ ከሦስተኛው ፎቅ ወደቀ፤ ሲያነሡትም ሞቶ ነበር። \v 10 ጳውሎስ ግን ወርዶ በላዩ ላይ ተዘርግቶ ዐቀፈውና፣ “በሕይወት ስላለ ከዚህ በኋላ አትታውኩ” አለ።
|
|
@ -1 +1 @@
|
|||
11 \v 11 እንደ ገናም በደረጃ ወደ ላይ ወጥቶ እንጀራ ቆርሶ በላ። ከዚህ በኋላ እስኪነጋ ድረስ ለረዥም ጊዜ ከእነርሱ ጋር ተነጋግሮ ተለይቶአቸው ሄደ። 12 \v 12 ወጣቱንም ድኖ ከነሕይወት አምጡት፤ በዚህም እጅግ ተጽናኑ።
|
||||
\v 11 እንደ ገናም በደረጃ ወደ ላይ ወጥቶ እንጀራ ቆርሶ በላ። ከዚህ በኋላ እስኪነጋ ድረስ ለረዥም ጊዜ ከእነርሱ ጋር ተነጋግሮ ተለይቶአቸው ሄደ። \v 12 ወጣቱንም ድኖ ከነሕይወት አምጡት፤ በዚህም እጅግ ተጽናኑ።
|
|
@ -1 +1 @@
|
|||
13 \v 13 እኛም ራሳችን ጳውሎስን ለማሳፈር ወዳሰብንበት ወደ አሶን ቀድመን በመርከብ ሄድን። እርሱም ያሰበው ይህንኑ ነበር፤ በመሬት ለመሄድ ዐቅዶ ነበርና። 14 \v 14 በአሶን ሲያገኘንም፣ ወዳለንበት መርከብ አስገብተን ወደ ሚሊጢን ጕዞአችንን ቀጠልን።
|
||||
\v 13 እኛም ራሳችን ጳውሎስን ለማሳፈር ወዳሰብንበት ወደ አሶን ቀድመን በመርከብ ሄድን። እርሱም ያሰበው ይህንኑ ነበር፤ በመሬት ለመሄድ ዐቅዶ ነበርና። \v 14 በአሶን ሲያገኘንም፣ ወዳለንበት መርከብ አስገብተን ወደ ሚሊጢን ጕዞአችንን ቀጠልን።
|
|
@ -1 +1 @@
|
|||
15 \v 15 ከዚያም በመርከብ ተነሣንና በማግስቱ ኪዩ የተባለች ደሴት ትይዩ ደረስን። በሚቀጥለውም ቀን ወደ ሳሞን ደሴት ጎራ ብለን፣ በማግስቱ ወደ ሚሊጢን ከተማ ገባን፤ 16 \v 16 ጳውሎስም በእስያ ውስጥ ጊዜ ሳይፈጅ፣ ኤፌሶንን ዐልፎ በመርከብ ለመሄድ ወስኖ ነበርና፤ ምክንያቱም በተቻለው መጠን ሁሉ ለበዓለ ሃምሳ በኢየሩሳሌም ለመገኘት ቸኩሎ ነበር።
|
||||
\v 15 ከዚያም በመርከብ ተነሣንና በማግስቱ ኪዩ የተባለች ደሴት ትይዩ ደረስን። በሚቀጥለውም ቀን ወደ ሳሞን ደሴት ጎራ ብለን፣ በማግስቱ ወደ ሚሊጢን ከተማ ገባን፤ \v 16 ጳውሎስም በእስያ ውስጥ ጊዜ ሳይፈጅ፣ ኤፌሶንን ዐልፎ በመርከብ ለመሄድ ወስኖ ነበርና፤ ምክንያቱም በተቻለው መጠን ሁሉ ለበዓለ ሃምሳ በኢየሩሳሌም ለመገኘት ቸኩሎ ነበር።
|
|
@ -1,2 +1,2 @@
|
|||
17 \v 17 ሰዎችንም ከሚሊጢን ወደ ኤፌሶን ልኮ፣ የቤተ ክርስቲያን ሽማግሌዎችን ወደ ራሱ አስጠራቸው። 18 \v 18 ወደ እነርሱ በመጡም ጊዜ፣ እንዲህ አላቸው፤
|
||||
“ወደ እስያ ከገባሁበት ከመጀመሪያው ቀን ጀምሮ፣ ዘወትር እንዴት ከእናንተ ጋር እንደ ኖርሁ እናንተ ራሳችሁ ታውቃላችሁ። 19 \v 19 ራሴን እጅግ ዝቅ በማድረግና በእንባ፣ እንዲሁም ከአይሁድ ሤራ የተነሣ በገጠመኝ መከራ ውስጥ ጌታን ማገልገል አላቋረጥሁም። 20 \v 20 ጠቃሚ የሆነውን ነገር ሁሉ ለእናንተ ከመግለጽና በአደባባይም ሆነ ቤት ለቤት በመዞር እናንተን ከማስተማር ወደ ኋላ እንዳላልሁ ታውቃላችሁ። 21 \v 21 በንስሐ ወደ እግዚአብሔር ስለ መመለስና በጌታችን በኢየሱስ ስለ ማመን አይሁድንና ግሪኮችን ጭምር እንዴት ሳስጠነቅቃቸው እንደ ነበር ታውቃላችሁ።
|
||||
\v 17 ሰዎችንም ከሚሊጢን ወደ ኤፌሶን ልኮ፣ የቤተ ክርስቲያን ሽማግሌዎችን ወደ ራሱ አስጠራቸው። \v 18 ወደ እነርሱ በመጡም ጊዜ፣ እንዲህ አላቸው፤
|
||||
“ወደ እስያ ከገባሁበት ከመጀመሪያው ቀን ጀምሮ፣ ዘወትር እንዴት ከእናንተ ጋር እንደ ኖርሁ እናንተ ራሳችሁ ታውቃላችሁ። \v 19 ራሴን እጅግ ዝቅ በማድረግና በእንባ፣ እንዲሁም ከአይሁድ ሤራ የተነሣ በገጠመኝ መከራ ውስጥ ጌታን ማገልገል አላቋረጥሁም። \v 20 ጠቃሚ የሆነውን ነገር ሁሉ ለእናንተ ከመግለጽና በአደባባይም ሆነ ቤት ለቤት በመዞር እናንተን ከማስተማር ወደ ኋላ እንዳላልሁ ታውቃላችሁ። \v 21 በንስሐ ወደ እግዚአብሔር ስለ መመለስና በጌታችን በኢየሱስ ስለ ማመን አይሁድንና ግሪኮችን ጭምር እንዴት ሳስጠነቅቃቸው እንደ ነበር ታውቃላችሁ።
|
|
@ -1 +1 @@
|
|||
22 \v 22 እንግዲህ ተመልከቱ፤ በመንፈስ ቅዱስ ታስሬ ወደ ኢየሩሳሌም እሄዳለሁ፤ እዚያም ምን እንደሚጠብቀኝ አላውቅም። 23 \v 23 ነገር ግን መንፈስ ቅዱስ እስራትና መከራ እንደሚቆየኝ በየከተማው በመንገር ይመሰክርልኛል። 24 \v 24 ነገር ግን ሩጫዬንና ከጌታ ኢየሱስ የተቀበልሁትን የእግዚአብሔርን ጸጋ ወንጌል የመመስከር አገልግሎት እስከምጨርስ ድረስ፣ እንደ ውድ ነገር በመቁጠር ለሕይወቴ አልሳሳላትም።
|
||||
\v 22 እንግዲህ ተመልከቱ፤ በመንፈስ ቅዱስ ታስሬ ወደ ኢየሩሳሌም እሄዳለሁ፤ እዚያም ምን እንደሚጠብቀኝ አላውቅም። \v 23 ነገር ግን መንፈስ ቅዱስ እስራትና መከራ እንደሚቆየኝ በየከተማው በመንገር ይመሰክርልኛል። \v 24 ነገር ግን ሩጫዬንና ከጌታ ኢየሱስ የተቀበልሁትን የእግዚአብሔርን ጸጋ ወንጌል የመመስከር አገልግሎት እስከምጨርስ ድረስ፣ እንደ ውድ ነገር በመቁጠር ለሕይወቴ አልሳሳላትም።
|
|
@ -314,6 +314,13 @@
|
|||
"19-35",
|
||||
"19-38",
|
||||
"20-01",
|
||||
"20-04"
|
||||
"20-04",
|
||||
"20-07",
|
||||
"20-09",
|
||||
"20-11",
|
||||
"20-13",
|
||||
"20-15",
|
||||
"20-17",
|
||||
"20-22"
|
||||
]
|
||||
}
|
Loading…
Reference in New Issue