Wed Aug 24 2016 15:24:57 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
e4d64218d7
commit
d42b1101a8
|
@ -0,0 +1 @@
|
|||
\v 15 ከዚህ ቀን በኋላ፣ እኛም የጕዞ ዕቃዎቻችንን አንሥተን ወደ ኢየሩሳሌም ወጣን። \v 16 ደግሞም ከቂሣርያ የነበሩ አንዳንድ ደቀ መዛሙርት ከእኛ ጋራ መጡ። ምናሶን የሚባለውንም ሰው ይዘውት አብረው መጡ፤ እርሱም የቆጵሮስ ሰው ሲሆን፣ ወደ ፊት ከእርሱ ጋር እንድንቀመጥ የታሰበ የቀድሞ ደቀ መዝሙር ነበረ።
|
|
@ -0,0 +1 @@
|
|||
\v 17 ኢየሩሳሌም በደረስን ጊዜ፣ ወንድሞች በደስታ ተቀበሉን። \v 18 በማግስቱም ጳውሎስ ከእኛ ጋር ወደ ያዕቆብ ሄደ፤ ሽማግሌዎችም ሁሉ በዚያ ነበሩ። \v 19 ሰላምታ ካቀረበላቸው በኋላ፣ እግዚአብሔር በእርሱ አገልግሎት አማካይነት በአሕዛብ መካከል የሠራቸውን ነገሮች አንድ በአንድ ዘርዝሮ ነገራቸው።
|
|
@ -41,6 +41,7 @@
|
|||
"21-05",
|
||||
"21-07",
|
||||
"21-10",
|
||||
"21-12"
|
||||
"21-12",
|
||||
"21-15"
|
||||
]
|
||||
}
|
Loading…
Reference in New Issue