Tue Aug 23 2016 21:32:11 GMT-0700 (Pacific Daylight Time)

This commit is contained in:
tsDesktop 2016-08-23 21:32:12 -07:00
parent 01d5b55242
commit bd92ca6c98
3 changed files with 3 additions and 0 deletions

1
11/01.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1 @@
\c 11 \v 1 \v 2 \v 3 1 እንግዲህ ሐዋርያትና በይሁዳ የነበሩት ወንድሞች አሕዛብ ደግሞ የእግዚአብሔርን ቃል ተቀብለው እንደ ነበር ሰሙ። 2 ጴጥሮስም ወደ ኢየሩሳሌም ወጥቶ በነበረ ጊዜ ከመገረዝ ወገን የነበሩት ነቀፉት፤ 3 “ካልተገረዙ ወንዶች ጋር ተባብረሃል፣ አብረሃቸውም በልተሃል” አሉት።

1
11/04.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1 @@
\v 4 \v 5 \v 6 4 ጴጥሮስ ግን እንዲህ ብሎ ጕዳዩን በዝርዝር ያብራራላቸው ጀመር፤ 5 እኔ በኢዮጴ ከተማ እጸልይ ነበር፤ በተመስጦም አራት ማዕዘን ያለው ታላቅ ሸማ የመሰለ ዕቃ መያዣ ከሰማይ ሲወርድ ራእይ ዐየሁ፤ ወደ እኔ ወረደ፣ 6 ትኵር ብዬ ተመለክትሁትና ስለ እርሱ ዐሰብሁ። አራት እግር ያላቸው የምድር እንስሳትን፣ አራዊትን፣ የሚሳቡ ፍጥረታትን፣ የሰማይ አዕዋፍንም ዐየሁ።

1
11/07.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1 @@
\v 7 \v 8 \v 9 \v 10 7 በዚያን ጊዜ አንድ ድምፅ፣ “ጴጥሮስ ሆይ፣ ተነሣ፣ አርደህም ብላ!” ሲለኝ ሰማሁ። 8 “ጌታ ሆይ፣ አይሆንም፣ ምክንያቱም ጸያፍ ወይም ርኵስ የሆነ ምንም ነገር ከቶ ወደ አፌ ገብቶ አያውቅም” አልሁ። 9 ነገር ግን ድምፁ ዳግመኝ ከሰማይ፣ “እግዚአብሔር ንጹሕ ነው ያለውን አንተ ርኵስ ብለህ አትጥራው” ብሎ መለሰ። 10 ይህም ሦስት ጊዜ ሆነ፤ ከዚያም ሁሉም ነገር እንደ ገና ወደ ሰማይ ተወሰደ።