Mon Aug 07 2017 12:09:25 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
cf1f37aa31
commit
abe99a6d47
|
@ -1 +1 @@
|
|||
\v 16 አንድ ቀን ጸሎት ቦታ ስንሄድ የጥንቆላ መንፈስ ያደረባት አንዲት ወጣት አገኘን፤ በዚህ የጥንቆላ ሥራዋም ለአሳዳሪዎችዋ ከፍተኛ ገቢ ታስገኝ ነበር። \v 17 ይህችው ሴት ጳውሎስንና እኛን ከኋላ እየተከተለች፣ “እነዚህ ሰዎች የልዑል እግዚአብሔር አገልጋዮች ናቸው፤ የመዳንን መንገድ ይነግሯችኋል” እያለች ትጮኽ ነበር። \v 18 ይህንም ብዙ ቀን ደጋገመች። ጳውሎስ ግን በዚህ እጅግ ተበሳጨ፤ ዘወር ብሎም መንፈሱን፣ “ከእርስዋ እንድትወጣ በኢየሱስ ክርስቶስ ስም አዝሃለሁ” አለው፤ በዚያው ቅጽበትም ወጣ።
|
||||
\v 16 አንድ ቀን ጸሎት ቦታ ስንሄድ የጥንቈላ መንፈስ ያደረባት አንዲት ወጣት አገኘችን፤ በዚህ የጥንቈላ ሥራዋም ለአሳዳሪዎችዋ ከፍተኛ ገቢ ታስገኝ ነበር። \v 17 ይህችው ሴት ጳውሎስንና እኛን ከኋላ እየተከተለች፣ “እነዚህ ሰዎች የልዑል እግዚአብሔር አገልጋዮች ናቸው፤ የመዳንን መንገድ ይነግሯችኋል” እያለች ትጮኽ ነበር። \v 18 ይህንም ብዙ ቀን ደጋገመች። ጳውሎስ ግን በዚህ እጅግ ተበሳጨ፤ ዘወር ብሎም መንፈሱን፣ “ከእርስዋ እንድትወጣ በኢየሱስ ክርስቶስ ስም አዝሃለሁ” አለው፤ በዚያው ቅጽበትም መንፈሱ ወጣ።
|
|
@ -265,7 +265,7 @@
|
|||
"16-09",
|
||||
"16-11",
|
||||
"16-14",
|
||||
"16-19",
|
||||
"16-16",
|
||||
"16-22",
|
||||
"16-25",
|
||||
"16-27",
|
||||
|
|
Loading…
Reference in New Issue