Fri Jun 30 2017 11:43:41 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
1b42ddb0fd
commit
aae74b1bfc
|
@ -0,0 +1 @@
|
|||
\v 9 \v 10 \v 11 9 ከእኔ ጋር የነበሩትም ብርሃኑን አዩ፤ ነገር ግን የተናገረኝን ድምፅ አልሰሙም። 10 እኔም፣ ‘ጌታ ሆይ፤ ምን ማድረግ ይገባኛል?’ አልሁ። ጌታም ‘ተነሥና ወደ ደማስቆ ሂድ፤ ማድረግ የሚገባህን ሁሉ እዚያ ይነግሩሃል’ አለኝ። 11 ከዚያ ብርሃን ድምቀት የተነሣም አንዳች ማየት አልቻልሁም፤ ስለዚህ ከእኔ ጋር በነበሩ ሰዎች እጅ እየተመራሁ ወደ ደማስቆ ገባሁ።
|
|
@ -0,0 +1 @@
|
|||
\v 12 \v 13 12 ለሕጉ በትጋት የሚታዝዝና አይሁድ የሆኑ ነዋሪዎች መልካምነቱን የመሰከሩለት፣ አናንያ የሚባል አንድ ሰው አገኘሁ። 13 እርሱም ወደ እኔ መጥቶ አጠገቤ በመቆም፣ ‘ወንድሜ ሳውል፤ ዐይንህን ገልጠህ እይ’ አለኝ። እኔም በዚያው ቅጽበት አየሁት።
|
|
@ -0,0 +1 @@
|
|||
\v 14 \v 15 \v 16 14 እርሱም እንዲህ አለኝ፤ ‘ቅዱሱን እንድታይና ከገዛ አፉ የሚወጣውን ድምፅ እንድትሰማ፣ የአባቶቻችን አምላክ ፈቃዱን እንድታውቅ መርጦሃል፤ 15 ምክንያቱም ስለ አየኸውና ስለ ሰማኸው ነገር ለሰዎች ሁሉ ምስክር ትሆንለታለህ። 16 ስለዚህ አሁን ለምን ታመነታለህ? ተነሥ፤ ስሙን እየጠራህ ተጠመቅና ከኃጢአትህ ታጠብ።
|
Loading…
Reference in New Issue